አሜሪካ ለእስራኤል የ12 ሺህ የአየር ቦምቦች ሽያጭ አጸደቀች — የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱአሜሪካ ለእስራኤል የ12 ሺህ የአየር ቦምቦች ሽያጭ አጸደቀች — የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
አሜሪካ ለእስራኤል የ12 ሺህ የአየር ቦምቦች ሽያጭ አጸደቀች — የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር - Sputnik አፍሪካ, 1920, 07.03.2026
ሰብስክራይብ

አሜሪካ ለእስራኤል የ12 ሺህ የአየር ቦምቦች ሽያጭ አጸደቀች — የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አሜሪካ 151.8 ሚሊዮን ዶላር የሚያወጡ 12 ሺህ የBLU-110A/B ለአጠቃላይ አገልግሎት የሚውሉ የቦምብ አካላትን ለእስራኤል ለመሸጥ መስማማቷን የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል።

ሚኒስቴሩ ባወጣው መግለጫ "የእስራኤል መንግሥት እያንዳንዳቸው 1,000 ፓውንድ ወይም ወደ 450 ኪሎ ግራም ገደማ የሚመዝኑ አሥራ ሁለት ሺህ የBLU-110A/B የአጠቃላይ አገልግሎት ቦምቦችን ለመግዛት ጥያቄ አቅርቧል" ብሏል።

ሽያጩ የጸደቀው እስራኤል በኢራን ላይ የምታካሂደው ወታደራዊ ዘመቻ በቀጠለበት ወቅት ነው። ሽያጩ የተለመደው የኮንግረስ ግምገማ ቅደመ ሁኔታ ሳያስፈልግ በ "አስቸኳይ ጊዜ ሥልጣን" እንደጸደቀ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴሩ አስታውቋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱአሜሪካ ለእስራኤል የ12 ሺህ የአየር ቦምቦች ሽያጭ አጸደቀች — የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
አሜሪካ ለእስራኤል የ12 ሺህ የአየር ቦምቦች ሽያጭ አጸደቀች — የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር - Sputnik አፍሪካ, 1920, 07.03.2026
አዳዲስ ዜናዎች
0