ከ80 በላይ የእስራኤል ተዋጊ ጄቶች በቴህራን እና በሌሎች የኢራን አካባቢዎች በሚገኙ ቁልፍ ወታደራዊ መሠረተ ልማቶች ላይ ጥቃት ሰነዘሩ
10:43 07.03.2026 (የተሻሻለ: 10:44 07.03.2026)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
ከ80 በላይ የእስራኤል ተዋጊ ጄቶች በቴህራን እና በሌሎች የኢራን አካባቢዎች በሚገኙ ቁልፍ ወታደራዊ መሠረተ ልማቶች ላይ ጥቃት ሰነዘሩ
የእስራኤል መከላከያ ኃይል ኢላማ የተደረጉትን ቦታዎች በሚከተለው መልኩ ለይቷል፦
◻ የኢራን አብዮታዊ ዘብ ለሥልጠና እና ስብሰባ የሚጠቀምበት የኢማም ሁሴን ወታደራዊ ዩኒቨርሲቲ፣
◻ የባሊስቲክ ሚሳኤል ማከማቻ ተቋማት፣
◻ ከመሬት በታች የሚገኙ የሚሳኤል መቆጣጠሪያ መሠረተ ልማቶች፣
◻ በምዕራብ እና በመካከለኛው ኢራን እስራኤል ላይ ያነጣጠሩ የሚሳኤል ማስወንጨፊያ ቦታዎች።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X