ሄዝቦላህ በምስራቅ ሊባኖስ የእስራኤልን ጥቃት መከተ

ሰብስክራይብ

ሄዝቦላህ በምስራቅ ሊባኖስ የእስራኤልን ጥቃት መከተ

የእስራኤል ጦር አየር ኃይል በሊባኖስ እና በሶሪያ ድንበር በሚገኘው በካአ ሸለቆ የናቢ ሺት ተራራማ አካባቢ ለማረፍ ሲሞክር ግጭት እንደተከሰትና ጦሩ የአየር ድብደባ እንደፈጸመ የአካባቢው ሚዲያ ዘግቧል፡፡

እስራኤል በአካባቢው የኢራን አብዮታዊ ዘብ አዛዥን ለመያዝ አስባ እንደነበር ዘገባው አክሎ ገልጿል።

ይህ በእንዲህ እንዳለ፤ ሄዝቦላ አካባቢውን እና የመውጫ መንገዱን ኢላማ ያደረገ የመድፍ ጥቃት አካሂዷል።

ከማኅበራዊ ሚዲያ የተገኙ ተንቀሳቃሽ ምሥሎች

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0