እስራኤል ደቡባዊ ቤሩትን ኢላማ ያደረገ አዲስ የአየር ጥቃት ሰነዘረች

ሰብስክራይብ

እስራኤል ደቡባዊ ቤሩትን ኢላማ ያደረገ አዲስ የአየር ጥቃት ሰነዘረች

በእስራኤል ጥቃት ሳቢያ እስካሁን 217 ሰዎች እንደሞትና ወደ 800 የሚጠጉ ደግሞ መቁሰላቸውን ባለሥልጣናት በቅርቡ አስታውቀዋል።

የእስራኤል መከላከያ ኃይል ባለፉት ጥቂት ቀናት ባደረሰው ጥቃት ከ70 በላይ የሄዝቦላ ታጋዮችን መግደሉን ገልጿል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0