የኢራን የሃይፐርሶኒክ ብልጫ፦ የእስራኤልን የመከላከያ ስርዓት የሚጥሱ ሚሳኤሎች

ሰብስክራይብ

የኢራን የሃይፐርሶኒክ ብልጫ፦ የእስራኤልን የመከላከያ ስርዓት የሚጥሱ ሚሳኤሎች

ታስኒም የዜና አገልግሎት እንደዘገበው፤ ኢራን የጠላትን የአየር መከላከያ ስርዓት ሰብረው መግባት በሚችሉ የሃይፐርሶኒክ ሚሳኤሎች በቤን ጉሪዮን ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ እና በእስራኤል መከላከያ ሚኒስቴር ህንጻ ላይ ጥቃት ሰንዝራለች።

የኢራን የሃይፐርሶኒክ የጦር መሳሪያዎች ዝርዝር፦

▫ ፋታህ-1 (Fattah-1)

▪ርቀት፦ 1,400 ኪሎ ሜትር

▪ተቀጣጣይ ራስ ፦ 500 ኪሎ ግራም

▪ፍጥነት፦ ማክ 15 (Mach 15)

▫ ፋታህ-2 (Fattah-2)

▪ርቀት፦ 1,500 ኪሎ ሜትር

▪ተቀጣጣይ ራስ ፦ 200 ኪሎ ግራም

▪ፍጥነት፦ ማክ 15 (Mach 15)

እ.ኤ.አ በ2023 ይፋ የተደረጉት እነዚህ ሚሳኤሎች በበረራ ላይ አቅጣጫ በመቀየር ብቃታቸው የአየር መከላከያ ስርዓቶችን ውጤት አልባ ያደርጋሉ።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0