አዲስ ጀግኖችን ለማፍራት የቀደሙትን ማክበር ይገባል - የቀድሞ የኢትዮጵያ ሠራዊት አባል

ሰብስክራይብ

አዲስ ጀግኖችን ለማፍራት የቀደሙትን ማክበር ይገባል - የቀድሞ የኢትዮጵያ ሠራዊት አባል

በየትኛውም ዘመን ለኢትዮጵያ አንድነት እና ሉዓላዊነት የአካል እና የህይወት መስዋዕትነት የከፈሉ ጀግኖችን መዘከር ለሀገረ መንግሥት ግንባታ ቁልፍ ጉዳይ መሆኑን ሻምበል ተመስገን ኃ/ማርያም ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።

"የካቲት 23 የዓድዋ ድል በዓልን አክብረናል። ዛሬ ደግሞ 48ኛውን የካራማራ ጦርነት የድል በዓል እያከበርን ነው። ካራማራ ኢትዮጵያውያን ከአራቱም ማዕዘን ዘር፣ ሐይማኖት እና ብሔር ሳይለዩ ዳር ድንበራቸውን ያስከበሩበት ዳግማዊ የዓድዋ ድል ነው" ብለዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0