ዚምባብዌ የመካከለኛው ምሥራቅ ቀውስ የነዳጅ እጥረት አላስከተለብኝም ስትል አስተባበለች

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱዚምባብዌ የመካከለኛው ምሥራቅ ቀውስ የነዳጅ እጥረት አላስከተለብኝም ስትል አስተባበለች
ዚምባብዌ የመካከለኛው ምሥራቅ ቀውስ የነዳጅ እጥረት አላስከተለብኝም ስትል አስተባበለች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 05.03.2026
ሰብስክራይብ

ዚምባብዌ የመካከለኛው ምሥራቅ ቀውስ የነዳጅ እጥረት አላስከተለብኝም ስትል አስተባበለች

የሀገሪቱ የነዳጅ ክምችት ለሦስት ወራት ይበቃል ሲሉ የዚምባብዌ ተጠባባቂ የኢነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ዜሙ ሶዳ ተናግረዋል።

ሶዳ፤ በነዳጅ ዋጋ መጨመር ዙሪያ የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት አባላትን ስጋት በተመለከተ በሰጡት ምላሽ፤ ከቀጣናው አቅራቢዎች ጋር የተገቡ ውሎች አሁንም በሥራ ላይ መሆናቸውን ገልጸዋል።

ይሁን እንጂ በአቅርቦት ላይ ሊያጋጥሙ የሚችሉ መስተጓጎሎችን ከግምት በማስገባት መንግሥት ጥንቃቄ ማድረግ እንዳለበት አሳስበዋል ሲሉ የሀገሪቱ መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0