ለዕለት ጉርስ በባንዳነት ማደር ስምን በታሪክ ነውር ገጽ ያሰፍራል - የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪ

ሰብስክራይብ

ለዕለት ጉርስ በባንዳነት ማደር ስምን በታሪክ ነውር ገጽ ያሰፍራል - የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪ

ኢንጂነር ሞገስ አየለ፤ የዓድዋ ድል ለሀገራቸው በታማኝነት ሠርተው ያለፉ ዜጎች በትውልድ ቅብብሎሽ ሥማቸው በመልካም ሲዘከር እንደሚኖር አይነተኛ ማሳያ መሆኑን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።

"ባንዳነት ጊዜያዊ ጥቅም ነው፤ የሚበጀው በንጹህ ልብ ለሀገር መሥራት ነው። አባቶቻችን ዳር ድንበር አስከብረው የታፈረች ሀገር አስረክበውናል። እኛ ደግሞ የዘመናችን ጠላት የሆነውን ድህነት ማሸነፍ አለብን" ብለዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0