- Sputnik አፍሪካ, 1920
The Rising South
የዓለም አቀፍ የኃይል ሚዛን እየተቀየረ ባለበት በዚህ ወቅት - ኢትዮጵያን፣ አፍሪካን እና ሌሎችን የሚቀርጹ የፖለቲካ፣ የኢኮኖሚ እና የማህበራዊ ሃይሎች ወደምንመለከትበት ወደ “ራይዚንግ ሳዉዝ” እንኳን በደህና መጡ፡፡ ደቡባዊ አመለካከቶችን ወደ ዓለም አቀፋዊ ውይይት መድረክ ስናቀርብ የአሰላሳዮችን ፣ የመሪዎችን እና የለዉጥ ፈጣሪዎችን ሃሳብ ያድምጡ።

ሉዓላዊነት ላይ ያነጣጠረ ጥቃት፦ በታለመ ግድያ የታወከው የመካከለኛው ምስራቅ ሰላም

ሉዓላዊነት ላይ ያነጣጠረ ጥቃት፦ በታለመ ግድያ የታወከው የመካከለኛው ምስራቅ ሰላም
ሰብስክራይብ
“ ከ1945 ጀምሮ ለዓለም መረጋጋት መሠረት የነበሩት ዘርፈ-ብዙ ሥርዓቶችና ስምምነቶች እየፈራረሱ ባሉበት ዓለም ውስጥ እንገኛለን። እስራኤልና አሜሪካ በኢራን ላይ የፈጸሙት ድርጊት በምንም መመዘኛ በሕግ የተደገፈ አይደለም፤ ይልቁንም የተባበሩት መንግሥታትን ቻርተር የጣሰ፣[...] ዲፕሎማሲን ለወታደራዊ ጥቃት እንደ መሸፈኛ መጠቀም፣ ለወደፊት ዓለም አቀፍ መረጋጋት አስፈላጊ የሆነውን እምነት ለዘለቄታው ያጠፋዋል።” ሲሉ በአፍሪካ ቀንድ እና በመካከለኛው ምስራቅ ጉዳዮች ተመራማሪ እና ተንታኝ የሆኑት ራሺድ አብዲ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
በመካከለኛው ምስራቅ እየተባባሰ ስለመጣው ውጥረት በአፍሪካ ቀንድ እና በመካከለኛው ምስራቅ ጉዳዮች ተመራማሪ እና ተንታኝ ራሺድ አብዲ ጋር በመሆን ስለ ዓለም አቀፍ ሕግ የወደፊት ዕጣ ፈንታ በመጀመሪያው ክፍል በሰፊው እንዳስሳለን። በሁለተኛው ክፍል ደግሞ የሚዲያ ባለሙያ እና የድምፅ ተዋናይ ኮስሞ ሚለር ጋር ስለ ቋንቋ፣ ስለ ቅኝ ግዛት እና ስለ አፍሪካ ልማት ጥልቅ እንዲሁም የጂኦፖለቲካ ጉዳዮችን ከባህላዊ ሉዓላዊነት ጋር አጣምረን እንዳስሳለን።

ሙሉ መረጃዉን ለማግኘት በእንግሊዝኛ ቋንቋ የቀረበውን ፕሮግራም ያዳምጡ:

ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ :Apple PodcastsSpotifyDeezerAfripodsPodcast AddictPocket CastsCastBox
አዳዲስ ዜናዎች
0