https://amh.sputniknews.africa
ሉዓላዊነት ላይ ያነጣጠረ ጥቃት፦ በታለመ ግድያ የታወከው የመካከለኛው ምስራቅ ሰላም
ሉዓላዊነት ላይ ያነጣጠረ ጥቃት፦ በታለመ ግድያ የታወከው የመካከለኛው ምስራቅ ሰላም
Sputnik አፍሪካ
በመካከለኛው ምስራቅ እየተባባሰ ስለመጣው ውጥረት በአፍሪካ ቀንድ እና በመካከለኛው ምስራቅ ጉዳዮች ተመራማሪ እና ተንታኝ ራሺድ አብዲ ጋር በመሆን ስለ ዓለም አቀፍ ሕግ የወደፊት ዕጣ ፈንታ በመጀመሪያው ክፍል በሰፊው እንዳስሳለን። በሁለተኛው ክፍል ደግሞ... 05.03.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-03-05T18:19+0300
2026-03-05T18:19+0300
2026-03-05T18:19+0300
the rising south
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/05/3450959_0:0:1340:754_1920x0_80_0_0_21e7a57385b9e8cebad4736385e280b8.png
ሉዓላዊነት ላይ ያነጣጠረ ጥቃት፦ በታለመ ግድያ የታወከው የመካከለኛው ምስራቅ ሰላም
Sputnik አፍሪካ
“ ከ1945 ጀምሮ ለዓለም መረጋጋት መሠረት የነበሩት ዘርፈ-ብዙ ሥርዓቶችና ስምምነቶች እየፈራረሱ ባሉበት ዓለም ውስጥ እንገኛለን። እስራኤልና አሜሪካ በኢራን ላይ የፈጸሙት ድርጊት በምንም መመዘኛ በሕግ የተደገፈ አይደለም፤ ይልቁንም የተባበሩት መንግሥታትን ቻርተር የጣሰ፣[...] ዲፕሎማሲን ለወታደራዊ ጥቃት እንደ መሸፈኛ መጠቀም፣ ለወደፊት ዓለም አቀፍ መረጋጋት አስፈላጊ የሆነውን እምነት ለዘለቄታው ያጠፋዋል።” ሲሉ በአፍሪካ ቀንድ እና በመካከለኛው ምስራቅ ጉዳዮች ተመራማሪ እና ተንታኝ የሆኑት ራሺድ አብዲ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
በመካከለኛው ምስራቅ እየተባባሰ ስለመጣው ውጥረት በአፍሪካ ቀንድ እና በመካከለኛው ምስራቅ ጉዳዮች ተመራማሪ እና ተንታኝ ራሺድ አብዲ ጋር በመሆን ስለ ዓለም አቀፍ ሕግ የወደፊት ዕጣ ፈንታ በመጀመሪያው ክፍል በሰፊው እንዳስሳለን። በሁለተኛው ክፍል ደግሞ የሚዲያ ባለሙያ እና የድምፅ ተዋናይ ኮስሞ ሚለር ጋር ስለ ቋንቋ፣ ስለ ቅኝ ግዛት እና ስለ አፍሪካ ልማት ጥልቅ እንዲሁም የጂኦፖለቲካ ጉዳዮችን ከባህላዊ ሉዓላዊነት ጋር አጣምረን እንዳስሳለን።
ሙሉ መረጃዉን ለማግኘት በእንግሊዝኛ ቋንቋ የቀረበውን ፕሮግራም ያዳምጡ:
በመካከለኛው ምስራቅ እየተባባሰ ስለመጣው ውጥረት በአፍሪካ ቀንድ እና በመካከለኛው ምስራቅ ጉዳዮች ተመራማሪ እና ተንታኝ ራሺድ አብዲ ጋር በመሆን ስለ ዓለም አቀፍ ሕግ የወደፊት ዕጣ ፈንታ በመጀመሪያው ክፍል በሰፊው እንዳስሳለን። በሁለተኛው ክፍል ደግሞ የሚዲያ ባለሙያ እና የድምፅ ተዋናይ ኮስሞ ሚለር ጋር ስለ ቋንቋ፣ ስለ ቅኝ ግዛት እና ስለ አፍሪካ ልማት ጥልቅ እንዲሁም የጂኦፖለቲካ ጉዳዮችን ከባህላዊ ሉዓላዊነት ጋር አጣምረን እንዳስሳለን። ሙሉ መረጃዉን ለማግኘት በእንግሊዝኛ ቋንቋ የቀረበውን ፕሮግራም ያዳምጡ:ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ :Apple Podcasts – Spotify – Deezer – Afripods – Podcast Addict – Pocket Casts – CastBox
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/05/3450959_168:0:1173:754_1920x0_80_0_0_03915055e744e88924d399b3deaebd4f.pngSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
аудио
ሉዓላዊነት ላይ ያነጣጠረ ጥቃት፦ በታለመ ግድያ የታወከው የመካከለኛው ምስራቅ ሰላም
“ ከ1945 ጀምሮ ለዓለም መረጋጋት መሠረት የነበሩት ዘርፈ-ብዙ ሥርዓቶችና ስምምነቶች እየፈራረሱ ባሉበት ዓለም ውስጥ እንገኛለን። እስራኤልና አሜሪካ በኢራን ላይ የፈጸሙት ድርጊት በምንም መመዘኛ በሕግ የተደገፈ አይደለም፤ ይልቁንም የተባበሩት መንግሥታትን ቻርተር የጣሰ፣[...] ዲፕሎማሲን ለወታደራዊ ጥቃት እንደ መሸፈኛ መጠቀም፣ ለወደፊት ዓለም አቀፍ መረጋጋት አስፈላጊ የሆነውን እምነት ለዘለቄታው ያጠፋዋል።” ሲሉ በአፍሪካ ቀንድ እና በመካከለኛው ምስራቅ ጉዳዮች ተመራማሪ እና ተንታኝ የሆኑት ራሺድ አብዲ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
በመካከለኛው ምስራቅ እየተባባሰ ስለመጣው ውጥረት በአፍሪካ ቀንድ እና በመካከለኛው ምስራቅ ጉዳዮች ተመራማሪ እና ተንታኝ ራሺድ አብዲ ጋር በመሆን ስለ ዓለም አቀፍ ሕግ የወደፊት ዕጣ ፈንታ በመጀመሪያው ክፍል በሰፊው እንዳስሳለን። በሁለተኛው ክፍል ደግሞ የሚዲያ ባለሙያ እና የድምፅ ተዋናይ ኮስሞ ሚለር ጋር ስለ ቋንቋ፣ ስለ ቅኝ ግዛት እና ስለ አፍሪካ ልማት ጥልቅ እንዲሁም የጂኦፖለቲካ ጉዳዮችን ከባህላዊ ሉዓላዊነት ጋር አጣምረን እንዳስሳለን።
ሙሉ መረጃዉን ለማግኘት
በእንግሊዝኛ ቋንቋ የቀረበውን ፕሮግራም ያዳምጡ:
ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ :Apple Podcasts –
Spotify –
Deezer –
Afripods –
Podcast Addict –
Pocket Casts –
CastBox