የእስራኤል ጦር የቤሩት የዳሂዬ የከተማ ዳርቻ ነዋሪዎች በአስቸኳይ ከአካባቢው እንዲለቁ ማስጠንቀቂያ ሰጠ - የስፑትኒክ ዘጋቢ

ሰብስክራይብ

የእስራኤል ጦር የቤሩት የዳሂዬ የከተማ ዳርቻ ነዋሪዎች በአስቸኳይ ከአካባቢው እንዲለቁ ማስጠንቀቂያ ሰጠ - የስፑትኒክ ዘጋቢ

ስፑትኒክ በስፍራው ሊካሂድ ያቀደው ቅኝት የተሰረዘ ሲሆን በአሁኑ ወቅት የአረብ እና የዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙኃን ሠራተኞች በሙሉ ከደቡባዊው የከተማ ዳርቻ አካባቢዎች እየወጡ መሆኑን የስፑትኒክ ባልደረባ ዘግቧል።

የስፑትኒክ ተንቀሳቃሽ ምሥል ከእስራኤል የተሰነዘረውን ማስጠንቀቂያ ተከትሎ ቤተሰቦች ከቤሩት ደቡባዊ የከተማ ዳርቻዎች ሲሸሹ ያሳያል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0