https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ በባሕር በር ጉዳይ ወደ ጦርነት አትገባም - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ
ኢትዮጵያ በባሕር በር ጉዳይ ወደ ጦርነት አትገባም - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ በባሕር በር ጉዳይ ወደ ጦርነት አትገባም - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ኢትዮጵያ የሌሎችን ሉዓላዊነት የመጣስም ሆነ ሌላን ሀገር የመውረር ፍላጎት እንደሌላት ጠቅላይ ሚኒስትሩ በድጋሚ ገልጸዋል። የባሕር በር ጥያቄው የግዛት መስፋፋት ሳይሆን... 05.03.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-03-05T17:59+0300
2026-03-05T17:59+0300
2026-03-05T18:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/05/3450279_0:42:800:492_1920x0_80_0_0_bd0753e5e7ae5217431095e05a085613.jpg
ኢትዮጵያ በባሕር በር ጉዳይ ወደ ጦርነት አትገባም - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ኢትዮጵያ የሌሎችን ሉዓላዊነት የመጣስም ሆነ ሌላን ሀገር የመውረር ፍላጎት እንደሌላት ጠቅላይ ሚኒስትሩ በድጋሚ ገልጸዋል። የባሕር በር ጥያቄው የግዛት መስፋፋት ሳይሆን ሀገሪቱ በየዓመቱ ለወደብ ኪራይና ለሎጂስቲክ የምታወጣውን ከ1.5 ቢሊዮን ዶላር በላይ ወጪ ለመቀነስ ያለመ ስልታዊ የኢኮኖሚ ጥያቄ መሆኑን ጠቁመዋል።"ይህ ጉዳይ በውይይት፣ ድርድር እና የንግድ ውሎች መፈታት አለበት" ብለዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/05/3450279_45:0:756:533_1920x0_80_0_0_4596a234c9029622198f9ec2217d0af7.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ በባሕር በር ጉዳይ ወደ ጦርነት አትገባም - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ
17:59 05.03.2026 (የተሻሻለ: 18:04 05.03.2026) ኢትዮጵያ በባሕር በር ጉዳይ ወደ ጦርነት አትገባም - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ
ኢትዮጵያ የሌሎችን ሉዓላዊነት የመጣስም ሆነ ሌላን ሀገር የመውረር ፍላጎት እንደሌላት ጠቅላይ ሚኒስትሩ በድጋሚ ገልጸዋል።
የባሕር በር ጥያቄው የግዛት መስፋፋት ሳይሆን ሀገሪቱ በየዓመቱ ለወደብ ኪራይና ለሎጂስቲክ የምታወጣውን ከ1.5 ቢሊዮን ዶላር በላይ ወጪ ለመቀነስ ያለመ ስልታዊ የኢኮኖሚ ጥያቄ መሆኑን ጠቁመዋል።
"ይህ ጉዳይ በውይይት፣ ድርድር እና የንግድ ውሎች መፈታት አለበት" ብለዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X