እስራኤል ከቤይሩት በስተደቡብ የሚገኙ የመኖሪያ ሕንፃዎችን በአየር ደበደበች

ሰብስክራይብ

እስራኤል ከቤይሩት በስተደቡብ የሚገኙ የመኖሪያ ሕንፃዎችን በአየር ደበደበች

እስካሁን የሞቱ ሰዎች ቁጥር ባይታወቅም፤ ፍርስራሽ ስር የተቀበሩ ሊኖሩ እንደሚችሉ ተዘግቧል።

እስራኤል፤ መንግሥት ሄዝቦላ ላይ ጫና እንዲያሳድር በሊባኖስ የሲቪል ኢላማዎችን ልትመታ ትችላለች ሲል የእስራኤል ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን የደህንነት ምንጭችን ጠቅሶ ረቡዕ ዕለት ዘግቧል፡፡

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0