ኢራን የሆርሙዝ የባሕር ሰርጥን አልዘጋችም - የሀገሪቱ ጦር ኃይሎች ጥምር ዕዝ

ሰብስክራይብ

ኢራን የሆርሙዝ የባሕር ሰርጥን አልዘጋችም - የሀገሪቱ ጦር ኃይሎች ጥምር ዕዝ

የኢራን የጥምር ጦር ዕዝ ምክትል አዛዥ ኪውማርስ ሄይዳሪ፤ ኢራን በባሕር ሰርጡ በኩል ከሚያልፉ መርከቦች ጋር ዓለም አቀፍ ደንቦችን በተከተለ መልኩ ግንኙነቷን ቀጥላለች ብለዋል።

ይሁን እንጂ ኢራን የአሜሪካ፣ የእስራኤል እና የአውሮፓ መርከቦች እንዳያልፉ አግዳለች።

በመካከለኛው ምስራቅ የተካረረ ግጭት ሳቢያ የነዳጅ ጫኝ መርከቦች እንቅስቃሴ በ90 በመቶ መቀነሱን የክፕለር መረጃ ያሳያል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0