ከኢራን የተወነጨፉ ድሮኖች የአዘርባጃን አየር ማረፊያን መቱ

ሰብስክራይብ

ከኢራን የተወነጨፉ ድሮኖች የአዘርባጃን አየር ማረፊያን መቱ

ድሮኖቹ ከኢራን ድንበር በግምት 10 ኪ.ሜ (6 ማይል) ርቀት ላይ በሚገኘው የናክቺቫን ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ላይ አርፈዋል፡፡

በጥቃቶቹ ሁለት ሰዎች ቆስለዋል ያለው የአዘርባጃን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፤ "አዘርባጃን ጥቃቱን በማውገዝ ምላሽ የመስጠት መብቷን ታስጠብቃለች" ሲል አክሏል፡፡

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0