እስራኤል ኢራንን በመደብደብ በቀጣናው የበላይ ለመሆን ትፈልጋለች - ፈረንሳዊ የሕግ ባለሙያ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱእስራኤል ኢራንን በመደብደብ በቀጣናው የበላይ ለመሆን ትፈልጋለች - ፈረንሳዊ የሕግ ባለሙያ
እስራኤል ኢራንን በመደብደብ በቀጣናው የበላይ ለመሆን ትፈልጋለች - ፈረንሳዊ የሕግ ባለሙያ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 05.03.2026
ሰብስክራይብ

እስራኤል ኢራንን በመደብደብ በቀጣናው የበላይ ለመሆን ትፈልጋለች - ፈረንሳዊ የሕግ ባለሙያ

“ለኔታንያሁ ዋናው ዓላማ ይህንን አጋጣሚ በመጠቀም እስራኤል ለኃይል ፍሰት ቁልፍ የሆነውን ቀጣና በመቆጣጠር፤ በዓለም አቀፍ ውዝግቦች ውስጥ ፈላጭ ቆራጭ መሆን ነው” ሲሉ አርኖ ዴቬሌ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።

እንደ ባለሙያው ገለጻ፤ እንዲህ ዓይነቱ የበላይነት እስራኤል በአሜሪካ ላይ ያላትን ጥገኝነት እንድትቀንስ ሊረዳትም ይችላል።

የኢራን ድል “ጂኦፖለቲካዊ ነውጥ” በመፍጠር “አሜሪካ ወደ ራሷ ክልል” እንድታፈገፍግ ሊያደርግ የሚችል መዘዝን እንደሚወክል ተንታኙ በአስተያየታቸው አስጠንቅቀዋል፡፡

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0