https://amh.sputniknews.africa
የሩሲያ 10 ኢምባሲዎችን በአፍሪካ ዳግም የመክፈት እቅዷ ለተጠናከረ ወዳጅነት
የሩሲያ 10 ኢምባሲዎችን በአፍሪካ ዳግም የመክፈት እቅዷ ለተጠናከረ ወዳጅነት
Sputnik አፍሪካ
ሁለት ጉዳዮችን በምንቃኝበት የዛሬው መርሃ ግብራችን በክፍል አንድ ሩሲያ በአፍሪካ አህጉር አስር ኢምባሲዎችን ዳግም ለመክፈት የገለፀችበትን ዕቅዷን መሠረት አድርገን የአፍሪካ ሀገራት በዓለም አቀፍ መድረክ እንዴት የዲፕሎማሲያዊ ተፅዕኖ እንደሚያጎለብት... 04.03.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-03-04T19:47+0300
2026-03-04T19:47+0300
2026-03-04T19:47+0300
sovereignty sources
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/04/3440715_0:0:1024:576_1920x0_80_0_0_eed57cd433a1bb11511b0afd90d965af.jpg
የሩሲያ 10 ኢምባሲዎችን በአፍሪካ ዳግም የመክፈት እቅዷ ለተጠናከረ ወዳጅነት
Sputnik አፍሪካ
''የአፍሪካና የሩሲያ ግንኙነት ዘመን ተሻጋሪ ነው። ሩሲያ ካደጉ ደግሞ ተፅዕኖ ከሚፈጥሩ ሀገራት አንዷ ናት። ለምሳሌ ድምፅን በምድፅ የመሻር አቅሟን ማንሳት ይቻላል። ስለዚህ ከእንዲች ያለች ሀገር ጋር ወዳጅነት መፍጠር እጅግ በጣም ጠቃሚ ነው - ሩሲያ በቀጣይ ዓመታት ወደ አስር የሚጠጉ ኢምባሲዎችን በአፍሪካ ለመክፈት ማቀዷ በዓለም አቀፍ መድረክ ተደማጭነትን የሚጨምር ነው'' ሲሉ የአፍሪካ ፖሊሲ ጥናት ተመራማሪው አበራ ኤልያስ (ዶ/ር) ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
ሁለት ጉዳዮችን በምንቃኝበት የዛሬው መርሃ ግብራችን በክፍል አንድ ሩሲያ በአፍሪካ አህጉር አስር ኢምባሲዎችን ዳግም ለመክፈት የገለፀችበትን ዕቅዷን መሠረት አድርገን የአፍሪካ ሀገራት በዓለም አቀፍ መድረክ እንዴት የዲፕሎማሲያዊ ተፅዕኖ እንደሚያጎለብት እና ዕድሎችን እንዲፈጥሩ እንደሚያስላቸው ከፖሊሲ ጥናት ተመራማሪው አበራ ኤልያስ (ዶ/ር) ጋር እንወያያለን። በክፍል ሁለት ደግሞ ስለመረጃ ሉዓላዊነት እና የሠው ሠራሽ አስተውህሎት አስተዳደር ከኮምፒውተር ሰርቨር ቁጥጥር አስተዳደር ባለሙያው ታደሰ ፀሃይነህ ጋር እንቃኛለን።
ሙሉውን መረጃ ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ:
ሁለት ጉዳዮችን በምንቃኝበት የዛሬው መርሃ ግብራችን በክፍል አንድ ሩሲያ በአፍሪካ አህጉር አስር ኢምባሲዎችን ዳግም ለመክፈት የገለፀችበትን ዕቅዷን መሠረት አድርገን የአፍሪካ ሀገራት በዓለም አቀፍ መድረክ እንዴት የዲፕሎማሲያዊ ተፅዕኖ እንደሚያጎለብት እና ዕድሎችን እንዲፈጥሩ እንደሚያስላቸው ከፖሊሲ ጥናት ተመራማሪው አበራ ኤልያስ (ዶ/ር) ጋር እንወያያለን። በክፍል ሁለት ደግሞ ስለመረጃ ሉዓላዊነት እና የሠው ሠራሽ አስተውህሎት አስተዳደር ከኮምፒውተር ሰርቨር ቁጥጥር አስተዳደር ባለሙያው ታደሰ ፀሃይነህ ጋር እንቃኛለን።ሙሉውን መረጃ ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ:ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ Apple Podcasts –Deezer – Spotify – Podcast Addict – Pocket Casts – Afripods – CastBox
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
ዐቢይ ሀብታሙ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/04/585807_20:0:378:358_100x100_80_0_0_e0802a21314717dd2731876ec3730b99.jpg
ዐቢይ ሀብታሙ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/04/585807_20:0:378:358_100x100_80_0_0_e0802a21314717dd2731876ec3730b99.jpg
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/04/3440715_128:0:896:576_1920x0_80_0_0_e4b0041eafecc22badebdaecf444474d.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዐቢይ ሀብታሙ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/04/585807_20:0:378:358_100x100_80_0_0_e0802a21314717dd2731876ec3730b99.jpg
аудио
የሩሲያ 10 ኢምባሲዎችን በአፍሪካ ዳግም የመክፈት እቅዷ ለተጠናከረ ወዳጅነት
ዐቢይ ሀብታሙ
ዘጋቢ እና ፖድካስት አቅራቢ
''የአፍሪካና የሩሲያ ግንኙነት ዘመን ተሻጋሪ ነው። ሩሲያ ካደጉ ደግሞ ተፅዕኖ ከሚፈጥሩ ሀገራት አንዷ ናት። ለምሳሌ ድምፅን በምድፅ የመሻር አቅሟን ማንሳት ይቻላል። ስለዚህ ከእንዲች ያለች ሀገር ጋር ወዳጅነት መፍጠር እጅግ በጣም ጠቃሚ ነው - ሩሲያ በቀጣይ ዓመታት ወደ አስር የሚጠጉ ኢምባሲዎችን በአፍሪካ ለመክፈት ማቀዷ በዓለም አቀፍ መድረክ ተደማጭነትን የሚጨምር ነው'' ሲሉ የአፍሪካ ፖሊሲ ጥናት ተመራማሪው አበራ ኤልያስ (ዶ/ር) ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
ሁለት ጉዳዮችን በምንቃኝበት የዛሬው መርሃ ግብራችን በክፍል አንድ ሩሲያ በአፍሪካ አህጉር አስር ኢምባሲዎችን ዳግም ለመክፈት የገለፀችበትን ዕቅዷን መሠረት አድርገን የአፍሪካ ሀገራት በዓለም አቀፍ መድረክ እንዴት የዲፕሎማሲያዊ ተፅዕኖ እንደሚያጎለብት እና ዕድሎችን እንዲፈጥሩ እንደሚያስላቸው ከፖሊሲ ጥናት ተመራማሪው አበራ ኤልያስ (ዶ/ር) ጋር እንወያያለን። በክፍል ሁለት ደግሞ ስለመረጃ ሉዓላዊነት እና የሠው ሠራሽ አስተውህሎት አስተዳደር ከኮምፒውተር ሰርቨር ቁጥጥር አስተዳደር ባለሙያው ታደሰ ፀሃይነህ ጋር እንቃኛለን።
ሙሉውን መረጃ ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ:
ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ Apple Podcasts –
Deezer –
Spotify –
Podcast Addict –
Pocket Casts –
Afripods –
CastBox