https://amh.sputniknews.africa/20260304/3438516.html
አሜሪካ ከኢራን ጋር የነበረውን ድርድር ከድታለች - አርጄንቲናዊ ተንታኝ
አሜሪካ ከኢራን ጋር የነበረውን ድርድር ከድታለች - አርጄንቲናዊ ተንታኝ
Sputnik አፍሪካ
አሜሪካ ከኢራን ጋር የነበረውን ድርድር ከድታለች - አርጄንቲናዊ ተንታኝ ዋይት ኋውስ ከቴህራን ጋር በንግግር ላይ እያለ፣ ዋሽንግተን እና ቴል አቪቭ በኢራን ላይ ጥቃት በመፈጸም ዓለም አቀፍ ፖለቲካን አዛብተዋል ሲሉ የዓለም አቀፍ ግንኙነት ተንታኝ... 04.03.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-03-04T17:33+0300
2026-03-04T17:33+0300
2026-03-04T17:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/04/3438362_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_39111eb336f83d9c0fb13f3aa8dd9239.jpg
አሜሪካ ከኢራን ጋር የነበረውን ድርድር ከድታለች - አርጄንቲናዊ ተንታኝ ዋይት ኋውስ ከቴህራን ጋር በንግግር ላይ እያለ፣ ዋሽንግተን እና ቴል አቪቭ በኢራን ላይ ጥቃት በመፈጸም ዓለም አቀፍ ፖለቲካን አዛብተዋል ሲሉ የዓለም አቀፍ ግንኙነት ተንታኝ ክሪስቲያን ላሜሳ ለስፑትኒክ ተናግረዋል።"ትራምፕ ቤንጃሚን ኔታንያሁ ወደዚህ ግድ የለሽ ቁማር እንዲጎትቷቸው ፈቅደዋል። ይህም ቁማር የፖለቲካ መሪን ብቻ ሳይሆን የሃይማኖት መሪን ጭምር በመግደል የተፈጸመ ነው" ሲሉ አጽንኦት ሰጥተዋል። ተንታኙ አክለውም፣ ሩሲያ ከቴህራንና ከቀጣናው ሀገራት ጋር ባላት ግንኙነት እንዲሁም ሞስኮ ቀደም ሲል በነበራት ፍላጎት መሠረት በመካከለኛው ምስራቅ ግጭት ውስጥ በአስታራቂነት ልትሳተፍ እንደምትችል ገልጸዋል።ቀደም ሲል የክሬምሊን ቃል አቀባይ ዲሚትሪ ፔስኮቭ፣ ፕሬዝዳንት ፑቲን በመካከለኛው ምስራቅ ያለውን ውጥረት ለማርገብ የተቻላቸውን ጥረት እያደረጉ መሆኑን ገልጸው ነበር።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
አሜሪካ ከኢራን ጋር የነበረውን ድርድር ከድታለች - አርጄንቲናዊ ተንታኝ
Sputnik አፍሪካ
አሜሪካ ከኢራን ጋር የነበረውን ድርድር ከድታለች - አርጄንቲናዊ ተንታኝ
2026-03-04T17:33+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/04/3438362_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_6e100e46a9775c09295b88616f558a9f.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
አሜሪካ ከኢራን ጋር የነበረውን ድርድር ከድታለች - አርጄንቲናዊ ተንታኝ
17:33 04.03.2026 (የተሻሻለ: 17:34 04.03.2026) አሜሪካ ከኢራን ጋር የነበረውን ድርድር ከድታለች - አርጄንቲናዊ ተንታኝ
ዋይት ኋውስ ከቴህራን ጋር በንግግር ላይ እያለ፣ ዋሽንግተን እና ቴል አቪቭ በኢራን ላይ ጥቃት በመፈጸም ዓለም አቀፍ ፖለቲካን አዛብተዋል ሲሉ የዓለም አቀፍ ግንኙነት ተንታኝ ክሪስቲያን ላሜሳ ለስፑትኒክ ተናግረዋል።
"ትራምፕ ቤንጃሚን ኔታንያሁ ወደዚህ ግድ የለሽ ቁማር እንዲጎትቷቸው ፈቅደዋል። ይህም ቁማር የፖለቲካ መሪን ብቻ ሳይሆን የሃይማኖት መሪን ጭምር በመግደል የተፈጸመ ነው" ሲሉ አጽንኦት ሰጥተዋል።
ተንታኙ አክለውም፣ ሩሲያ ከቴህራንና ከቀጣናው ሀገራት ጋር ባላት ግንኙነት እንዲሁም ሞስኮ ቀደም ሲል በነበራት ፍላጎት መሠረት በመካከለኛው ምስራቅ ግጭት ውስጥ በአስታራቂነት ልትሳተፍ እንደምትችል ገልጸዋል።
ቀደም ሲል የክሬምሊን ቃል አቀባይ ዲሚትሪ ፔስኮቭ፣ ፕሬዝዳንት ፑቲን በመካከለኛው ምስራቅ ያለውን ውጥረት ለማርገብ የተቻላቸውን ጥረት እያደረጉ መሆኑን ገልጸው ነበር።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X