የኢራን ጥቃቶች በመካከለኛው ምስራቅ በርካታ የአሜሪካ የሚሳኤል መቃወሚያ ራዳር ጣቢያዎችን እንዳወደሙ ተዘገበ
16:58 04.03.2026 (የተሻሻለ: 17:04 04.03.2026)

© telegram sputnik_ethiopia
ሰብስክራይብ
የኢራን ጥቃቶች በመካከለኛው ምስራቅ በርካታ የአሜሪካ የሚሳኤል መቃወሚያ ራዳር ጣቢያዎችን እንዳወደሙ ተዘገበ
የምዕራባውያን ሚዲያ የሳተላይት ምስሎችን ጠቅሶ እንደዘገበው ውድመት ደረሰባቸው የተባሉ ወታደራዊ ሰፈሮች፦
▪የአሜሪካ የባሕር ኃይል አምስተኛው ፍሊት ዋና መሥሪያ ቤት፣ ማናማ፣ ባህሬን፤
▪አል ኡዴድ የአየር ኃይል ካምፕ፣ ኳታር፤
▪አሊ አል ሳሌም የአየር ኃይል ካምፕ እና ካምፕ አሪፍጃን፣ ኩዌት፤
▪የልዑል ሱልጣን የአየር ኃይል ካምፕ፣ ሳውዲ አረቢያ፤
▪አል ሩዋይስ አቅራቢያ የሚገኝ ወታደራዊ ተቋም፣ የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች እና
▪አል ዳፍራ የአየር ኃይል ካምፕ፣ የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

1/6
© telegram sputnik_ethiopia

2/6
© telegram sputnik_ethiopia

3/6
© telegram sputnik_ethiopia

4/6
© telegram sputnik_ethiopia

5/6
© telegram sputnik_ethiopia

6/6
© telegram sputnik_ethiopia
1/6
© telegram sputnik_ethiopia
2/6
© telegram sputnik_ethiopia
3/6
© telegram sputnik_ethiopia
4/6
© telegram sputnik_ethiopia
5/6
© telegram sputnik_ethiopia
6/6
© telegram sputnik_ethiopia