ተጨማሪ የአሜሪካ ኃይሎች ወደ መካከለኛው ምስራቅ እየደረሱ ነው- የአሜሪካ የመከላከያ ሚኒስትር ፒት ሄግሴዝ

ሰብስክራይብ

ተጨማሪ የአሜሪካ ኃይሎች ወደ መካከለኛው ምስራቅ እየደረሱ ነው- የአሜሪካ የመከላከያ ሚኒስትር ፒት ሄግሴዝ

ሚኒስትሩ በኢራን ላይ የሚደረገው ዘመቻም ‘እስከሚያስፈልገው ጊዜ ድረስ’ እንደሚቀጥል ተናግረዋል፡፡

ፒት ሄግሴዝ በመግለጫቸው ያነሷቸው ተጨማሪ ነጥቦች፦

​ አሜሪካ እና እስራኤል በሚቀጥሉት ቀናት የኢራንን የአየር ክልል ሙሉ በሙሉ በቁጥጥር ስር ለማድረግ አቅደዋል።

ባለፉት ቀናት በኢራን ላይ የተፈፀመው ጥቃት የዘመቻው ጅማሮ ብቻ ነው።

የአሜሪካ የአየር ቦምቦች ክምችት ገደብ የለሽ ነው።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0