በአሜሪካ እና እስራኤል የአየር ድብደባ በኢራን ቡሼር የሚገኝ ሆስፒታል ወደመ፤ ሕፃናትም ለከፍተኛ አደጋ ተጋለጡ

ሰብስክራይብ

በአሜሪካ እና እስራኤል የአየር ድብደባ በኢራን ቡሼር የሚገኝ ሆስፒታል ወደመ፤ ሕፃናትም ለከፍተኛ አደጋ ተጋለጡ

​ ከጥቃቱ በኋላ የጨቅላ ሕፃናት ሕክምና ክፍል ወደ ፍርስራሽነት የተቀየረ ሲሆን፣ በዚያ የሚገኙ ሕፃናት ሕይወትም በአሁኑ ወቅት በከፍተኛ አደጋ ላይ እንደሚገኝ አንድ የቀይ ጨረቃ ሕይወት አድን ሠራተኛ ለስፑትኒክ ተናግሯል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0