የኢራን አብዮታዊ ዘብ በአሜሪካ እና እስራኤል ኢላማዎች ላይ 17ኛውን ዙር የ"እውነተኛ ቃል ኪዳን 4" ጥቃት ሰነዘረ

ሰብስክራይብ

የኢራን አብዮታዊ ዘብ በአሜሪካ እና እስራኤል ኢላማዎች ላይ 17ኛውን ዙር የ"እውነተኛ ቃል ኪዳን 4"  ጥቃት ሰነዘረ

የኢራን ኤሮአስፔስ ኃይል ከሠዓታት በፊት ከ40 በላይ ሚሳኤሎችን በመተኮስ 17ኛውን ዙር ጥቃት በአሜሪካ እና በእስራኤል ተቋማት ላይ መሰንዘሩን ​አብዮታዊ ዘቡ አስታውቋል፡፡

​በማኅበራዊ ሚዲያ የተገኘው ቪዲዮ፣ በዛሬው ዕለት ኢራን ከኢየሩሳሌም በስተምዕራብ የፈጸመችውን ጥቃት ያሳያል ተብሏል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0