'ኢሊቬት አፍሪካ' አኅጉራዊ የንግድ እና ኢንቨስትመንት ጉባኤ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው

ሰብስክራይብ

'ኢሊቬት አፍሪካ' አኅጉራዊ የንግድ እና ኢንቨስትመንት ጉባኤ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው

ጉባኤው የምስራቅ አፍሪካን የንግድ እና ኢንቨስትመንት አቅም ወደ ተጠቃሚነት ማሸጋገር ላይ ትኩረቱን አድርጓል።

በኢሊቬት አፍሪካ 2026፣ የዓለም አቀፍ ተቋማት ኃላፊዎች፣ አልሚዎች እና ሥራ ፈጣሪዎች በመሳተፍ ላይ እንደሚገኙ የስፑትኒክ አፍሪካ ጋዜጠኛ ዘግቧል።

መድረኩ እስከ ነገ መጋቢት 26 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ይቆያል፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0