https://amh.sputniknews.africa/20260303/3430118.html
"የሚናብ ሕፃናት ምን ዓይነት ብሔራዊ የደኅንነት ሥጋት ደቀኑ?" የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ለአሜሪካ ያቀረበው ጥያቄ
"የሚናብ ሕፃናት ምን ዓይነት ብሔራዊ የደኅንነት ሥጋት ደቀኑ?" የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ለአሜሪካ ያቀረበው ጥያቄ
Sputnik አፍሪካ
"የሚናብ ሕፃናት ምን ዓይነት ብሔራዊ የደኅንነት ሥጋት ደቀኑ?" የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ለአሜሪካ ያቀረበው ጥያቄ በአሜሪካና በእስራኤል ጥቃት በወደመው የሚናብ የሴቶች ትምህርት ቤት ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የኢራን የውጭ ጉዳይ... 03.03.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-03-03T20:32+0300
2026-03-03T20:32+0300
2026-03-03T20:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/03/3429610_0:75:800:525_1920x0_80_0_0_794fdcac48f0c460a04dbd1bd02b21d7.jpg
"የሚናብ ሕፃናት ምን ዓይነት ብሔራዊ የደኅንነት ሥጋት ደቀኑ?" የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ለአሜሪካ ያቀረበው ጥያቄ በአሜሪካና በእስራኤል ጥቃት በወደመው የሚናብ የሴቶች ትምህርት ቤት ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ እስማኤል ባጋኢ፣ "ባለፉት 20 ዓመታት ውስጥ ከመሪዎቻችን የተሰጠ አንድም የሚጋጭ መግለጫ ካለ ፈልጉ። የሀገሪቱ ሉዓላዊ መሪ 'የኒውክሌር መርሃ ግብራችንን ወደ ወታደራዊ አገልግሎት እየቀየርን ነው' ያሉበትን ቦታ እስቲ አሳዩኝ?" ሲሉ ሞግተዋል፡፡ አክለውም፣ የተመድ የፀጥታው ምክር ቤት ግዴታውን እንዲወጣ አሳስበዋል፤ "ጦርነቱን ለማቆም ብቸኛው መንገድ ወራሪውን ማስቆም ነው" ብለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
"የሚናብ ሕፃናት ምን ዓይነት ብሔራዊ የደኅንነት ሥጋት ደቀኑ?" የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ለአሜሪካ ያቀረበው ጥያቄ
Sputnik አፍሪካ
"የሚናብ ሕፃናት ምን ዓይነት ብሔራዊ የደኅንነት ሥጋት ደቀኑ?" የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ለአሜሪካ ያቀረበው ጥያቄ
2026-03-03T20:32+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/03/3429610_0:0:800:600_1920x0_80_0_0_502b25dbf1ee2afa449efe009d6dc658.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
"የሚናብ ሕፃናት ምን ዓይነት ብሔራዊ የደኅንነት ሥጋት ደቀኑ?" የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ለአሜሪካ ያቀረበው ጥያቄ
20:32 03.03.2026 (የተሻሻለ: 20:34 03.03.2026) "የሚናብ ሕፃናት ምን ዓይነት ብሔራዊ የደኅንነት ሥጋት ደቀኑ?" የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ለአሜሪካ ያቀረበው ጥያቄ
በአሜሪካና በእስራኤል ጥቃት በወደመው የሚናብ የሴቶች ትምህርት ቤት ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ እስማኤል ባጋኢ፣ "ባለፉት 20 ዓመታት ውስጥ ከመሪዎቻችን የተሰጠ አንድም የሚጋጭ መግለጫ ካለ ፈልጉ። የሀገሪቱ ሉዓላዊ መሪ 'የኒውክሌር መርሃ ግብራችንን ወደ ወታደራዊ አገልግሎት እየቀየርን ነው' ያሉበትን ቦታ እስቲ አሳዩኝ?" ሲሉ ሞግተዋል፡፡
አክለውም፣ የተመድ የፀጥታው ምክር ቤት ግዴታውን እንዲወጣ አሳስበዋል፤ "ጦርነቱን ለማቆም ብቸኛው መንገድ ወራሪውን ማስቆም ነው" ብለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X