https://amh.sputniknews.africa/20260303/3426814.html
ዓድዋ የጥቁር ሕዝቦችን አዕምሮ ካለመቻል እሳቤ የፈታ ነው - ፓን አፍሪካኒስት
ዓድዋ የጥቁር ሕዝቦችን አዕምሮ ካለመቻል እሳቤ የፈታ ነው - ፓን አፍሪካኒስት
Sputnik አፍሪካ
ዓድዋ የጥቁር ሕዝቦችን አዕምሮ ካለመቻል እሳቤ የፈታ ነው - ፓን አፍሪካኒስት ዓድዋ ጥቁሮች መከራ እና ግፍ በትግል የሚንከባለል ቀንበር እንጂ ዕጣ ፈንታ አለመሆኑን እንዲረዱ ያደረገ አንጸባራቂ ድል መሆኑን ራስ ዐቢይ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል።... 03.03.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-03-03T18:20+0300
2026-03-03T18:20+0300
2026-03-03T18:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/03/3426660_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_8f68c323703722498160bd0c15215f5d.jpg
ዓድዋ የጥቁር ሕዝቦችን አዕምሮ ካለመቻል እሳቤ የፈታ ነው - ፓን አፍሪካኒስት ዓድዋ ጥቁሮች መከራ እና ግፍ በትግል የሚንከባለል ቀንበር እንጂ ዕጣ ፈንታ አለመሆኑን እንዲረዱ ያደረገ አንጸባራቂ ድል መሆኑን ራስ ዐቢይ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል። "ከ1400ዎቹ ጀምሮ እነዚህ ኃይሎች ሥልጣኔዎችን እያፈራረሱ፣ ሰዎችን እየገደሉ እና እየዘረፉ ዓለምን ሲያምሱ ኖረው በሥራቸው ሳይጠየቁ ቀርተዋል። በዚህም በመላው ዓለም የሚገኙ ጥቁር ሕዝቦች ተስፋ እና የመቻል እሳቤ አጥተው ነበር። ዓድዋ የዚህ ሁሉ ማቆሚያ ነበር።" ብለዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዓድዋ የጥቁር ሕዝቦችን አዕምሮ ካለመቻል እሳቤ የፈታ ነው - ፓን አፍሪካኒስት
Sputnik አፍሪካ
ዓድዋ የጥቁር ሕዝቦችን አዕምሮ ካለመቻል እሳቤ የፈታ ነው - ፓን አፍሪካኒስት
2026-03-03T18:20+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/03/3426660_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_f50b6200e4debef318765eb8a253c600.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ዓድዋ የጥቁር ሕዝቦችን አዕምሮ ካለመቻል እሳቤ የፈታ ነው - ፓን አፍሪካኒስት
18:20 03.03.2026 (የተሻሻለ: 18:24 03.03.2026) ዓድዋ የጥቁር ሕዝቦችን አዕምሮ ካለመቻል እሳቤ የፈታ ነው - ፓን አፍሪካኒስት
ዓድዋ ጥቁሮች መከራ እና ግፍ በትግል የሚንከባለል ቀንበር እንጂ ዕጣ ፈንታ አለመሆኑን እንዲረዱ ያደረገ አንጸባራቂ ድል መሆኑን ራስ ዐቢይ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል።
"ከ1400ዎቹ ጀምሮ እነዚህ ኃይሎች ሥልጣኔዎችን እያፈራረሱ፣ ሰዎችን እየገደሉ እና እየዘረፉ ዓለምን ሲያምሱ ኖረው በሥራቸው ሳይጠየቁ ቀርተዋል። በዚህም በመላው ዓለም የሚገኙ ጥቁር ሕዝቦች ተስፋ እና የመቻል እሳቤ አጥተው ነበር። ዓድዋ የዚህ ሁሉ ማቆሚያ ነበር።" ብለዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X