“ታዝሎ የሚመጣ የውጪ ጠላት እና አዝሎ የሚያመጣ የውስጥ ባንዳ በእኩል እንዋጋለን” – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

ሰብስክራይብ

“ታዝሎ የሚመጣ የውጪ ጠላት እና አዝሎ የሚያመጣ የውስጥ ባንዳ በእኩል እንዋጋለን” – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

ዛሬ ማለዳ በተከበረው 130ኛው የአድዋ የድል በዓል ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ፣ ሀገራቸውን የሚወጉ ባንዳዎች እየተፈለፈሉ እንደሚገኙ ተናግረዋል፡፡

“[...] ማንኛውም የመብት ጥያቄ ያለው ዜጋ ጥያቄውን መጠየቅ ያለበት፣ ሀገርን ሳይጎዳ መሆን አለበት፡፡ ጠላት ባንዳ ገዝቶ በኛ ጥያቄ ውስጥ እንዲደበቅ መፈቀድ የለበትም፡፡” በማለትም በሥም ሳይጠቅሱ "ባንዳዎች" ያሏቸውን አካላት በዕውቀትና በጥበብ መታገል እንደሚገባ አሳስበዋል፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0