130ኛው የዓድዋ ድል በዓል በአድዋ ድል መታሰቢያ እየተከበረ ነው

ሰብስክራይብ

130ኛው የዓድዋ ድል በዓል በአድዋ ድል መታሰቢያ እየተከበረ ነው

የዕለቱ የክብር እንግዳ ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ የዓድዋ ድል ሰማዕታትን በሚዘክረው በዳግማዊ ምኒልክ ሐውልት እና በዓድዋ ድል መታሰቢያ የአበባ ጉንጉን አስቀምጠዋል።

"ከአኩሪ ታሪክ፣ ወደ ብሩህ አድማስ" በሚል መሪ ቃል እየተከበረ በሚገኘው 130ኛው የአድዋ የድል በዓል ላይ ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናት፣ ወታደራዊ መኮንኖች፣ የጎረቤት ሀገራት ወታደራዊ አመራሮች እና የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎችን ጨምሮ በርካቶች ታድመውበታል፡፡

ቪዲዮ በስፑትኒክ አፍሪካ ዘጋቢዎች

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0