ከ130 ዓመታት በፊት፤ ኢትዮጵያ ጣሊያንን ድል ነስታ ነጻነቷን እንዴት አስከበረች?

ሰብስክራይብ

ከ130 ዓመታት በፊት፤ ኢትዮጵያ ጣሊያንን ድል ነስታ ነጻነቷን እንዴት አስከበረች?

​በየካቲት ወር 1888 ዓ.ም. ሥነ-ሥርዓት ያለው የኢትዮጵያ ጦር የማይታሰበውን ድል በማስመዝገብ፣ ወራሪውን የጣሊያን ጦር ድል አድርጎ ጣሊያን በአፍሪካ ላይ የነበራትን የወረራ ምኞት ገታ።

​የአውሮፓ ኃያላን አብዛኛውን የአፍሪካ አኅጉር በቅኝ ግዛት ስር እያደረጉ በነበረበት በዚያ ወቅት፣ የኢትዮጵያ ድል የሀገሪቱን ነጻነት ከማስጠበቁም በላይ "መላው አፍሪካ በቅኝ ግዛት ስር ይወድቃል" የሚለውን አስተሳሰብ ተገዳድሯል።

ሙሉ ታሪኩን ለማወቅ ቪዲዮውን ይመልከቱ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0