https://amh.sputniknews.africa
ግብፅ፣ በኢራን ላይ ጥቃት ከመፈጸሙ 48 ሰዓታት በፊት ከእስራኤል ማስጠንቀቂያ ደርሷታል የሚለውን የሚዲያ ዘገባ አስተባበለች
ግብፅ፣ በኢራን ላይ ጥቃት ከመፈጸሙ 48 ሰዓታት በፊት ከእስራኤል ማስጠንቀቂያ ደርሷታል የሚለውን የሚዲያ ዘገባ አስተባበለች
Sputnik አፍሪካ
ግብፅ፣ በኢራን ላይ ጥቃት ከመፈጸሙ 48 ሰዓታት በፊት ከእስራኤል ማስጠንቀቂያ ደርሷታል የሚለውን የሚዲያ ዘገባ አስተባበለች የግብፅ መንግሥት የኮሙኒኬሽን አገልግሎት፣ አንድ የመንግሥት ባለሥልጣንን ጠቅሶ እንደገለጸው፣ ዘገባዎቹ "ፍጹም መሠረተ... 01.03.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-03-01T20:17+0300
2026-03-01T20:17+0300
2026-03-01T20:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/01/3406823_0:42:800:492_1920x0_80_0_0_10596f7fdf3e8f5edc42ee425a3564d6.jpg
ግብፅ፣ በኢራን ላይ ጥቃት ከመፈጸሙ 48 ሰዓታት በፊት ከእስራኤል ማስጠንቀቂያ ደርሷታል የሚለውን የሚዲያ ዘገባ አስተባበለች የግብፅ መንግሥት የኮሙኒኬሽን አገልግሎት፣ አንድ የመንግሥት ባለሥልጣንን ጠቅሶ እንደገለጸው፣ ዘገባዎቹ "ፍጹም መሠረተ ቢስ" ናቸው። ውጥረቱ ከተቀሰቀሰበት ጊዜ ጀምሮ ግብፅ ቀውሶች በዲፕሎማሲያዊ መንገድ እንዲፈቱ በቋሚነት ጥሪ ስታቀርብ መቆየቷንም አክሏል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/01/3406823_45:0:756:533_1920x0_80_0_0_5be99d93cf6f9cb4f9bcdb876aa8fbec.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ግብፅ፣ በኢራን ላይ ጥቃት ከመፈጸሙ 48 ሰዓታት በፊት ከእስራኤል ማስጠንቀቂያ ደርሷታል የሚለውን የሚዲያ ዘገባ አስተባበለች
20:17 01.03.2026 (የተሻሻለ: 20:24 01.03.2026) ግብፅ፣ በኢራን ላይ ጥቃት ከመፈጸሙ 48 ሰዓታት በፊት ከእስራኤል ማስጠንቀቂያ ደርሷታል የሚለውን የሚዲያ ዘገባ አስተባበለች
የግብፅ መንግሥት የኮሙኒኬሽን አገልግሎት፣ አንድ የመንግሥት ባለሥልጣንን ጠቅሶ እንደገለጸው፣ ዘገባዎቹ "ፍጹም መሠረተ ቢስ" ናቸው።
ውጥረቱ ከተቀሰቀሰበት ጊዜ ጀምሮ ግብፅ ቀውሶች በዲፕሎማሲያዊ መንገድ እንዲፈቱ በቋሚነት ጥሪ ስታቀርብ መቆየቷንም አክሏል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X