የሩሲያ እና የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ለኢራን አፋጣኝ የተኩስ አቁም እንዲደረግ ጥሪ አቀረቡ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየሩሲያ እና የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ለኢራን አፋጣኝ የተኩስ አቁም እንዲደረግ ጥሪ አቀረቡ
የሩሲያ እና የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ለኢራን አፋጣኝ የተኩስ አቁም እንዲደረግ ጥሪ አቀረቡ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 01.03.2026
ሰብስክራይብ

የሩሲያ እና የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ለኢራን አፋጣኝ የተኩስ አቁም እንዲደረግ ጥሪ አቀረቡ

​የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ እና የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አብዱላህ ቢን ዛይድ አል ናህያን በኢራን ላይ እየተካሄደ ስላለው ጦርነት በስልክ መወያየታቸውን የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገልጿል። ሚኒስትሮቹ ውጊያው በአስቸኳይ መቆም እንዳለበትም አሳስበዋል።

ከሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የተሰጡ ዋና ዋና መግለጫዎች፦

🟠 ላቭሮቭ አሜሪካ እና እስራኤል በኢራን ላይ የሚፈጽሙት ጥቃት ተቀባይነት የሌለው መሆኑን ገልጸዋል።

🟠 ሁለቱም ሚኒስትሮች አፋጣኝ የተኩስ አቁም አስፈላጊነት ላይ አፅንዖት ሰጥተዋል።

​🟠 በአሜሪካ እና በእስራኤል በመካከለኛው ምስራቅ የተቀሰቀሰው የቅርብ ጊዜ ጦርነት ቀጣናውን የሚያናጋ መሆኑን ጠቁመዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0