https://amh.sputniknews.africa/20260301/3403608.html
የቻድ ፕሬዝዳንት በአያቶላህ ካሜኒ ህልፈት የተሰማቸውን ጥልቅ ሃዘን ገለጹ
የቻድ ፕሬዝዳንት በአያቶላህ ካሜኒ ህልፈት የተሰማቸውን ጥልቅ ሃዘን ገለጹ
Sputnik አፍሪካ
የቻድ ፕሬዝዳንት በአያቶላህ ካሜኒ ህልፈት የተሰማቸውን ጥልቅ ሃዘን ገለጹመሃማት ኢድሪስ ዴቢ፣ የኢራን እስላማዊ ሪፐብሊክ ሉዓላዊ መሪ መሞታቸው ይፋ መደረጉን ተከትሎ የተሰማቸውን ጥልቅ ሃዘን ገልጸዋል።ፕሬዝዳንቱ በማህበራዊ ገጻቸው ባስተላለፉት... 01.03.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-03-01T17:11+0300
2026-03-01T17:11+0300
2026-03-01T17:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/01/3403454_0:42:800:492_1920x0_80_0_0_2be0c8ae959c1d0b914b3124351f0396.jpg
የቻድ ፕሬዝዳንት በአያቶላህ ካሜኒ ህልፈት የተሰማቸውን ጥልቅ ሃዘን ገለጹመሃማት ኢድሪስ ዴቢ፣ የኢራን እስላማዊ ሪፐብሊክ ሉዓላዊ መሪ መሞታቸው ይፋ መደረጉን ተከትሎ የተሰማቸውን ጥልቅ ሃዘን ገልጸዋል።ፕሬዝዳንቱ በማህበራዊ ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፣ ለአሊ ካሜኒ ሞት ምክንያት የሆነውን "አሳዛኝ ሁኔታ" ጠቅሰዋል።"በዚህ የኢራን እስላማዊ ሪፐብሊክ የሃዘን ወቅት፣ ለኢራን መንግሥት እና ህዝብ ከልብ የመነጨ ጥልቅ ሃዘኔን ለመግለጽ እወዳለሁ" ብለዋል ፕሬዝዳንቱ።በተጨማሪም ዴቢ፣ ቻድ በሃገራት መካከል ላለው የሰላም እና የአብሮነት እሴቶች ያላትን ቁርጠኝነት አፅንዖት ሰጥተውበታል። እንደ ፕሬዝዳንቱ ገለፃ፣ ሀገራቸው "በዚህ አስቸጋሪ ፈተና ወቅት የኢራን ህዝብ የሚሰማውን ሃዘን ትጋራለች።"በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/01/3403454_45:0:756:533_1920x0_80_0_0_47ba26ab1ce5db9a8605da60dddaf762.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የቻድ ፕሬዝዳንት በአያቶላህ ካሜኒ ህልፈት የተሰማቸውን ጥልቅ ሃዘን ገለጹ
17:11 01.03.2026 (የተሻሻለ: 17:14 01.03.2026) የቻድ ፕሬዝዳንት በአያቶላህ ካሜኒ ህልፈት የተሰማቸውን ጥልቅ ሃዘን ገለጹ
መሃማት ኢድሪስ ዴቢ፣ የኢራን እስላማዊ ሪፐብሊክ ሉዓላዊ መሪ መሞታቸው ይፋ መደረጉን ተከትሎ የተሰማቸውን ጥልቅ ሃዘን ገልጸዋል።
ፕሬዝዳንቱ በማህበራዊ ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፣ ለአሊ ካሜኒ ሞት ምክንያት የሆነውን "አሳዛኝ ሁኔታ" ጠቅሰዋል።
"በዚህ የኢራን እስላማዊ ሪፐብሊክ የሃዘን ወቅት፣ ለኢራን መንግሥት እና ህዝብ ከልብ የመነጨ ጥልቅ ሃዘኔን ለመግለጽ እወዳለሁ" ብለዋል ፕሬዝዳንቱ።
በተጨማሪም ዴቢ፣ ቻድ በሃገራት መካከል ላለው የሰላም እና የአብሮነት እሴቶች ያላትን ቁርጠኝነት አፅንዖት ሰጥተውበታል። እንደ ፕሬዝዳንቱ ገለፃ፣ ሀገራቸው "በዚህ አስቸጋሪ ፈተና ወቅት የኢራን ህዝብ የሚሰማውን ሃዘን ትጋራለች።"
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X