https://amh.sputniknews.africa/20260301/3402969.html
የኢራን ሉዓላዊ መሪ ግድያ የተባበሩት መንግሥታት ቻርተርን እና ዓለም አቀፍ የግንኙነቶች ደንቦችን ይጥሳል - የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
የኢራን ሉዓላዊ መሪ ግድያ የተባበሩት መንግሥታት ቻርተርን እና ዓለም አቀፍ የግንኙነቶች ደንቦችን ይጥሳል - የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
Sputnik አፍሪካ
የኢራን ሉዓላዊ መሪ ግድያ የተባበሩት መንግሥታት ቻርተርን እና ዓለም አቀፍ የግንኙነቶች ደንቦችን ይጥሳል - የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የቻይናው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ዪ፣ ከሩሲያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ ጋር በስልክ ባደረጉት... 01.03.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-03-01T16:14+0300
2026-03-01T16:14+0300
2026-03-01T16:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/01/3402815_0:42:800:492_1920x0_80_0_0_a25ee83cbdf1801f8b3d0123241fd328.jpg
የኢራን ሉዓላዊ መሪ ግድያ የተባበሩት መንግሥታት ቻርተርን እና ዓለም አቀፍ የግንኙነቶች ደንቦችን ይጥሳል - የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የቻይናው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ዪ፣ ከሩሲያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ ጋር በስልክ ባደረጉት ውይይት፣ "ሁኔታው እጅግ አሳሳቢ ደረጃ ላይ ደርሷል" ብለዋል።"በመካከለኛው ምስራቅ ያለው ሁኔታ ወደ አደገኛ አዘቅት ሊያመራ ይችላል፤ እናም ቻይና በጣም አሳስቧታል፡፡" ማለታቸውን የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዋንግ ዪን ጠቅሶ ገልጿል፡፡ ሚኒስቴሩ አክሎም፣ የአያቶላህ አሊ ካሜኒ ግድያ የኢራንን ሉዓላዊነት እና ደህንነት በከፍተኛ ሁኔታ የጣሰ መሆኑን ገልጿል።ዋንግ ዪ አክለውም፣ "ወታደራዊ እርምጃ በአፋጣኝ መቆም አለበት፣ የጦርነቱ መስፋፋት መከላከል አለበት፤ እናም ሁኔታው ወደማይመለስበት ደረጃ እንዲደርስ መፈቀድ የለበትም" ብለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/01/3402815_45:0:756:533_1920x0_80_0_0_5461ff6ad97d9545a4c90b55f77908b3.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኢራን ሉዓላዊ መሪ ግድያ የተባበሩት መንግሥታት ቻርተርን እና ዓለም አቀፍ የግንኙነቶች ደንቦችን ይጥሳል - የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
16:14 01.03.2026 (የተሻሻለ: 16:24 01.03.2026) የኢራን ሉዓላዊ መሪ ግድያ የተባበሩት መንግሥታት ቻርተርን እና ዓለም አቀፍ የግንኙነቶች ደንቦችን ይጥሳል - የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
የቻይናው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ዪ፣ ከሩሲያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ ጋር በስልክ ባደረጉት ውይይት፣ "ሁኔታው እጅግ አሳሳቢ ደረጃ ላይ ደርሷል" ብለዋል።
"በመካከለኛው ምስራቅ ያለው ሁኔታ ወደ አደገኛ አዘቅት ሊያመራ ይችላል፤ እናም ቻይና በጣም አሳስቧታል፡፡" ማለታቸውን የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዋንግ ዪን ጠቅሶ ገልጿል፡፡
ሚኒስቴሩ አክሎም፣ የአያቶላህ አሊ ካሜኒ ግድያ የኢራንን ሉዓላዊነት እና ደህንነት በከፍተኛ ሁኔታ የጣሰ መሆኑን ገልጿል።
ዋንግ ዪ አክለውም፣ "ወታደራዊ እርምጃ በአፋጣኝ መቆም አለበት፣ የጦርነቱ መስፋፋት መከላከል አለበት፤ እናም ሁኔታው ወደማይመለስበት ደረጃ እንዲደርስ መፈቀድ የለበትም" ብለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X