የኢራን ሉዓላዊ መሪ ግድያ የተባበሩት መንግሥታት ቻርተርን እና ዓለም አቀፍ የግንኙነቶች ደንቦችን ይጥሳል - የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

© telegram sputnik_ethiopiaየኢራን ሉዓላዊ መሪ ግድያ የተባበሩት መንግሥታት ቻርተርን እና ዓለም አቀፍ የግንኙነቶች ደንቦችን ይጥሳል - የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
የኢራን ሉዓላዊ መሪ ግድያ የተባበሩት መንግሥታት ቻርተርን እና ዓለም አቀፍ የግንኙነቶች ደንቦችን ይጥሳል - የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር - Sputnik አፍሪካ, 1920, 01.03.2026
ሰብስክራይብ

የኢራን ሉዓላዊ መሪ ግድያ የተባበሩት መንግሥታት ቻርተርን እና ዓለም አቀፍ የግንኙነቶች ደንቦችን ይጥሳል - የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

  ​የቻይናው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ዪ፣ ከሩሲያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ ጋር በስልክ ባደረጉት ውይይት፣ "ሁኔታው እጅግ አሳሳቢ ደረጃ ላይ ደርሷል" ብለዋል።

"በመካከለኛው ምስራቅ ያለው ሁኔታ ወደ አደገኛ አዘቅት ሊያመራ ይችላል፤ እናም ቻይና በጣም አሳስቧታል፡፡" ማለታቸውን የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዋንግ ዪን ጠቅሶ ገልጿል፡፡

​ሚኒስቴሩ አክሎም፣ የአያቶላህ አሊ ካሜኒ ግድያ የኢራንን ሉዓላዊነት እና ደህንነት በከፍተኛ ሁኔታ የጣሰ መሆኑን ገልጿል።

ዋንግ ዪ አክለውም፣ "ወታደራዊ እርምጃ በአፋጣኝ መቆም አለበት፣ የጦርነቱ መስፋፋት መከላከል አለበት፤ እናም ሁኔታው ወደማይመለስበት ደረጃ እንዲደርስ መፈቀድ የለበትም" ብለዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0