https://amh.sputniknews.africa
በምዕራብ ኬንያ በደረሰ የሄሊኮፕተር አደጋ የፓርላማ አባልን ጨምሮ ስድስት ሰዎች መሞታቸውን ባለሥልጣናት አስታወቁ
በምዕራብ ኬንያ በደረሰ የሄሊኮፕተር አደጋ የፓርላማ አባልን ጨምሮ ስድስት ሰዎች መሞታቸውን ባለሥልጣናት አስታወቁ
Sputnik አፍሪካ
በምዕራብ ኬንያ በደረሰ የሄሊኮፕተር አደጋ የፓርላማ አባልን ጨምሮ ስድስት ሰዎች መሞታቸውን ባለሥልጣናት አስታወቁ አደጋው፣ በናንዲ ካውንቲ ቼፕኪየፕ በተባለ ቦታ መከሰቱን የካውንቲው ሴናተር ኪፕሮቲች አራፕ ቼራርጌይ ገልጸዋል።በአደጋው ሕይወታቸው... 01.03.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-03-01T13:05+0300
2026-03-01T13:05+0300
2026-03-01T13:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/01/3398772_0:42:800:492_1920x0_80_0_0_e389d96fc5be6b8b0018e351e9c14919.jpg
በምዕራብ ኬንያ በደረሰ የሄሊኮፕተር አደጋ የፓርላማ አባልን ጨምሮ ስድስት ሰዎች መሞታቸውን ባለሥልጣናት አስታወቁ አደጋው፣ በናንዲ ካውንቲ ቼፕኪየፕ በተባለ ቦታ መከሰቱን የካውንቲው ሴናተር ኪፕሮቲች አራፕ ቼራርጌይ ገልጸዋል።በአደጋው ሕይወታቸው ያለፈው የፓርላማ አባል የኤሙሩዋ ዲኪር ምርጫ ክልል ተወካይ ጆሃና ንጌኖ መሆናቸውን ፕሬዝዳንት ሩቶ አስታውቀዋል።ፕሬዝዳንቱ አክለውም፣ "ሀሳባችንና ጸሎታችን ከቤተሰቦቻቸው፣ ከጓደኞቻቸው፣ ከኤሙሩዋ ዲኪር ህዝብ እንዲሁም በናንዲ ካውንቲ ሞሶፕ በደረሰው የሄሊኮፕተር አደጋ ጉዳት ከደረሰባቸው ሰለባዎችና ቤተሰቦች ጋር ነው" ብለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
በምዕራብ ኬንያ በደረሰ የሄሊኮፕተር አደጋ የፓርላማ አባልን ጨምሮ ስድስት ሰዎች መሞታቸውን ባለሥልጣናት አስታወቁ
Sputnik አፍሪካ
በምዕራብ ኬንያ በደረሰ የሄሊኮፕተር አደጋ የፓርላማ አባልን ጨምሮ ስድስት ሰዎች መሞታቸውን ባለሥልጣናት አስታወቁ
2026-03-01T13:05+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/01/3398772_45:0:756:533_1920x0_80_0_0_01c53555328f19f8ca555883210ac6e2.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በምዕራብ ኬንያ በደረሰ የሄሊኮፕተር አደጋ የፓርላማ አባልን ጨምሮ ስድስት ሰዎች መሞታቸውን ባለሥልጣናት አስታወቁ
13:05 01.03.2026 (የተሻሻለ: 13:14 01.03.2026) በምዕራብ ኬንያ በደረሰ የሄሊኮፕተር አደጋ የፓርላማ አባልን ጨምሮ ስድስት ሰዎች መሞታቸውን ባለሥልጣናት አስታወቁ
አደጋው፣ በናንዲ ካውንቲ ቼፕኪየፕ በተባለ ቦታ መከሰቱን የካውንቲው ሴናተር ኪፕሮቲች አራፕ ቼራርጌይ ገልጸዋል።
በአደጋው ሕይወታቸው ያለፈው የፓርላማ አባል የኤሙሩዋ ዲኪር ምርጫ ክልል ተወካይ ጆሃና ንጌኖ መሆናቸውን ፕሬዝዳንት ሩቶ አስታውቀዋል።
ፕሬዝዳንቱ አክለውም፣ "ሀሳባችንና ጸሎታችን ከቤተሰቦቻቸው፣ ከጓደኞቻቸው፣ ከኤሙሩዋ ዲኪር ህዝብ እንዲሁም በናንዲ ካውንቲ ሞሶፕ በደረሰው የሄሊኮፕተር አደጋ ጉዳት ከደረሰባቸው ሰለባዎችና ቤተሰቦች ጋር ነው" ብለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X