የካሜኒን ሞት ተከትሎ ኢራን ጊዜያዊ የአመራር ምክር ቤት ልታቋቁም ነው

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየካሜኒን ሞት ተከትሎ ኢራን ጊዜያዊ የአመራር ምክር ቤት ልታቋቁም ነው
የካሜኒን ሞት ተከትሎ ኢራን ጊዜያዊ የአመራር ምክር ቤት ልታቋቁም ነው - Sputnik አፍሪካ, 1920, 01.03.2026
ሰብስክራይብ

የካሜኒን ሞት ተከትሎ ኢራን ጊዜያዊ የአመራር ምክር ቤት ልታቋቁም ነው

​የኢራን ከፍተኛ ብሔራዊ የደኅንነት ምክር ቤት ጸሐፊ አሊ ላሪጃኒ እንዳስታወቁት፣ "የሚቀጥለው መሪ እስከሚመረጥ ድረስ በቅርቡ ጊዜያዊ የአመራር ምክር ቤት ይቋቋማል።"

​ላሪጃኒ አክለውም፣ በቀጣናው የሚገኙ የአሜሪካ የጦር ሰፈሮች እንደ ቀጣናው ሀገራት ግዛት እንደማይቆጠሩ ገልጸው፣ ኢራን ጎረቤቶቿን የማጥቃት ፍላጎት እንደሌላት አፅንዖት ሰጥተዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0