https://amh.sputniknews.africa
አሜሪካ እና እስራኤል በኢራን ላይ የፈጸሙት ጥቃት ከቀጣናው ድንበሮች ባሻገር ሊያካልል የሚችል ስጋት አለው - ኔቤንዚያ
አሜሪካ እና እስራኤል በኢራን ላይ የፈጸሙት ጥቃት ከቀጣናው ድንበሮች ባሻገር ሊያካልል የሚችል ስጋት አለው - ኔቤንዚያ
Sputnik አፍሪካ
አሜሪካ እና እስራኤል በኢራን ላይ የፈጸሙት ጥቃት ከቀጣናው ድንበሮች ባሻገር ሊያካልል የሚችል ስጋት አለው - ኔቤንዚያበተባበሩት መንግሥታት የሩሲያ ቋሚ ተወካይ ቫሲሊ ኔቤንዚያ፣ የፀጥታው ምክር ቤት አስቸኳይ ስብሰባ ላይ ንግግር አድርገዋል።"ኢራን ዛሬ... 01.03.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-03-01T10:40+0300
2026-03-01T10:40+0300
2026-03-01T10:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/01/3396053_3:0:856:480_1920x0_80_0_0_fd2e737d6d79faad6e41e1a984ae8173.jpg
አሜሪካ እና እስራኤል በኢራን ላይ የፈጸሙት ጥቃት ከቀጣናው ድንበሮች ባሻገር ሊያካልል የሚችል ስጋት አለው - ኔቤንዚያበተባበሩት መንግሥታት የሩሲያ ቋሚ ተወካይ ቫሲሊ ኔቤንዚያ፣ የፀጥታው ምክር ቤት አስቸኳይ ስብሰባ ላይ ንግግር አድርገዋል።"ኢራን ዛሬ የተፈፀመባት ጥቃት፣ ቀድሞውንም ውጥረት በተባባሰበት ቀጣና ውስጥ ወደ ባሰ መባባስ ሊያመራ ይችላል፡፡ በተለይ የዚህ ወታደራዊ እንቅስቃሴ ከሁለቱ ጀማሪዎች አንዱ ከቀጣናው ርቆ ያለ መንግሥት በመሆኑ፣ ከድንበሯ ባሻገር ሊሄድ ይችላል።" ብለዋል፡፡በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
አሜሪካ እና እስራኤል በኢራን ላይ የፈጸሙት ጥቃት ከቀጣናው ድንበሮች ባሻገር ሊያካልል የሚችል ስጋት አለው - ኔቤንዚያ
Sputnik አፍሪካ
አሜሪካ እና እስራኤል በኢራን ላይ የፈጸሙት ጥቃት ከቀጣናው ድንበሮች ባሻገር ሊያካልል የሚችል ስጋት አለው - ኔቤንዚያ
2026-03-01T10:40+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/03/01/3396053_109:0:749:480_1920x0_80_0_0_e8c6c38818500e689409f1240662ea60.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
አሜሪካ እና እስራኤል በኢራን ላይ የፈጸሙት ጥቃት ከቀጣናው ድንበሮች ባሻገር ሊያካልል የሚችል ስጋት አለው - ኔቤንዚያ
10:40 01.03.2026 (የተሻሻለ: 10:44 01.03.2026) አሜሪካ እና እስራኤል በኢራን ላይ የፈጸሙት ጥቃት ከቀጣናው ድንበሮች ባሻገር ሊያካልል የሚችል ስጋት አለው - ኔቤንዚያ
በተባበሩት መንግሥታት የሩሲያ ቋሚ ተወካይ ቫሲሊ ኔቤንዚያ፣ የፀጥታው ምክር ቤት አስቸኳይ ስብሰባ ላይ ንግግር አድርገዋል።
"ኢራን ዛሬ የተፈፀመባት ጥቃት፣ ቀድሞውንም ውጥረት በተባባሰበት ቀጣና ውስጥ ወደ ባሰ መባባስ ሊያመራ ይችላል፡፡ በተለይ የዚህ ወታደራዊ እንቅስቃሴ ከሁለቱ ጀማሪዎች አንዱ ከቀጣናው ርቆ ያለ መንግሥት በመሆኑ፣ ከድንበሯ ባሻገር ሊሄድ ይችላል።" ብለዋል፡፡
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X