https://amh.sputniknews.africa/20260228/3393829.html
የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር በአምቦ ከተማ ያስገነባውን የወጣቶች ኢኖቬሽን ኢንኩቤሽን እና ስታርት አፕ ማዕከላትን አስመረቀ
የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር በአምቦ ከተማ ያስገነባውን የወጣቶች ኢኖቬሽን ኢንኩቤሽን እና ስታርት አፕ ማዕከላትን አስመረቀ
Sputnik አፍሪካ
የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር በአምቦ ከተማ ያስገነባውን የወጣቶች ኢኖቬሽን ኢንኩቤሽን እና ስታርት አፕ ማዕከላትን አስመረቀ ማዕከላቱ የሀገሪቱ የኢኖቬሽን ሥነ-ምህዳር እንደሚያጠናክሩና የቴክኖሎጂ ክፍተቶችን በመሙላት ረገድ አበርክቶ እንደሚኖራቸው... 28.02.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-02-28T18:55+0300
2026-02-28T18:55+0300
2026-02-28T19:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/1c/3393332_0:42:800:492_1920x0_80_0_0_e7d8dfbf9c7f73448357623c6556192a.jpg
የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር በአምቦ ከተማ ያስገነባውን የወጣቶች ኢኖቬሽን ኢንኩቤሽን እና ስታርት አፕ ማዕከላትን አስመረቀ ማዕከላቱ የሀገሪቱ የኢኖቬሽን ሥነ-ምህዳር እንደሚያጠናክሩና የቴክኖሎጂ ክፍተቶችን በመሙላት ረገድ አበርክቶ እንደሚኖራቸው መሥሪያ ቤቱ አስታውቋል፡፡ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ “ኢትዮጵያ የጀመረችውን የዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታ ለማስቀጠል ወጣቶችን በቴክኖሎጂ፣ በሳይንስና በፈጠራ የማብቃት ሥራ ትኩረት ተሰጥቶታል” ሲሉ በምረቃ መርኃ-ግብሩ ላይ ተናግረዋል።ሚኒስትሩ አክለውም፤ መሰል የኢኖቬሽን ኢንኩቤሽን ማዕከላት በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ተገንብተው የዜጎችን ችግር እየፈቱ መሆኑን ጠቅሰዋል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/1c/3393332_44:0:756:534_1920x0_80_0_0_a757793c6413e35b7b1869204b0c9b71.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር በአምቦ ከተማ ያስገነባውን የወጣቶች ኢኖቬሽን ኢንኩቤሽን እና ስታርት አፕ ማዕከላትን አስመረቀ
18:55 28.02.2026 (የተሻሻለ: 19:04 28.02.2026) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር በአምቦ ከተማ ያስገነባውን የወጣቶች ኢኖቬሽን ኢንኩቤሽን እና ስታርት አፕ ማዕከላትን አስመረቀ
ማዕከላቱ የሀገሪቱ የኢኖቬሽን ሥነ-ምህዳር እንደሚያጠናክሩና የቴክኖሎጂ ክፍተቶችን በመሙላት ረገድ አበርክቶ እንደሚኖራቸው መሥሪያ ቤቱ አስታውቋል፡፡
የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ “ኢትዮጵያ የጀመረችውን የዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታ ለማስቀጠል ወጣቶችን በቴክኖሎጂ፣ በሳይንስና በፈጠራ የማብቃት ሥራ ትኩረት ተሰጥቶታል” ሲሉ በምረቃ መርኃ-ግብሩ ላይ ተናግረዋል።
ሚኒስትሩ አክለውም፤ መሰል የኢኖቬሽን ኢንኩቤሽን ማዕከላት በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ተገንብተው የዜጎችን ችግር እየፈቱ መሆኑን ጠቅሰዋል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X