https://amh.sputniknews.africa/20260228/3393060.html
ናይጄሪያ እና ካሜሩን የአየር ክልል አስተዳደር ትብብራቸውን ለማጠናከር የጋራ ስምምነት ተፈራረሙ
ናይጄሪያ እና ካሜሩን የአየር ክልል አስተዳደር ትብብራቸውን ለማጠናከር የጋራ ስምምነት ተፈራረሙ
Sputnik አፍሪካ
ናይጄሪያ እና ካሜሩን የአየር ክልል አስተዳደር ትብብራቸውን ለማጠናከር የጋራ ስምምነት ተፈራረሙ በቴክኒካዊ የአየር ፍለጋ እና ነፍስ አድን ሥራዎች ዙሪያ የሚያተኩረው የሁለትዮሽ ስምምነት ያውንዴ ውስጥ ተፈርሟል።ስምምነቱ በናይጄሪያ የአቪዬሽን ሚኒስትር... 28.02.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-02-28T18:38+0300
2026-02-28T18:38+0300
2026-02-28T18:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/1c/3392906_0:438:720:843_1920x0_80_0_0_c763ace549fa20004fad99bd6c2f99c8.jpg
ናይጄሪያ እና ካሜሩን የአየር ክልል አስተዳደር ትብብራቸውን ለማጠናከር የጋራ ስምምነት ተፈራረሙ በቴክኒካዊ የአየር ፍለጋ እና ነፍስ አድን ሥራዎች ዙሪያ የሚያተኩረው የሁለትዮሽ ስምምነት ያውንዴ ውስጥ ተፈርሟል።ስምምነቱ በናይጄሪያ የአቪዬሽን ሚኒስትር ፌስቱስ ኪያሞ እና በካሜሩን ትራንስፖርት ሚኒስትር ዣን ኤርነስት ንጋሌ ቢቤሄ መካከል የተደረገ ውይይትን ተከትሎ የመጣ እንደሆነ ተገልጿል።“ይህ በናይጄሪያ ፌዴራላዊ ሪፐብሊክ እና በካሜሩን ሪፐብሊክ መካከል የተደረገው ስምምነት በጋራ ድንበሮቻችን ላይ ለሚከሰቱ የአቪዬሽን ድንገተኛ አደጋዎች ፈጣን እና የተቀናጀ ምላሽ ለመስጠት በማስቻል የአየር ክልል ደህንነትን ያጠናክራል” ሲሉ የናይጄሪያ የአቪዬሽን ሚኒስትር ተናግረዋል፡፡ በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ናይጄሪያ እና ካሜሩን የአየር ክልል አስተዳደር ትብብራቸውን ለማጠናከር የጋራ ስምምነት ተፈራረሙ
Sputnik አፍሪካ
ናይጄሪያ እና ካሜሩን የአየር ክልል አስተዳደር ትብብራቸውን ለማጠናከር የጋራ ስምምነት ተፈራረሙ
2026-02-28T18:38+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/1c/3392906_0:370:720:910_1920x0_80_0_0_6010442a961f0e54d06d9b0b8fb9a6b1.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ናይጄሪያ እና ካሜሩን የአየር ክልል አስተዳደር ትብብራቸውን ለማጠናከር የጋራ ስምምነት ተፈራረሙ
18:38 28.02.2026 (የተሻሻለ: 18:44 28.02.2026) ናይጄሪያ እና ካሜሩን የአየር ክልል አስተዳደር ትብብራቸውን ለማጠናከር የጋራ ስምምነት ተፈራረሙ
በቴክኒካዊ የአየር ፍለጋ እና ነፍስ አድን ሥራዎች ዙሪያ የሚያተኩረው የሁለትዮሽ ስምምነት ያውንዴ ውስጥ ተፈርሟል።
ስምምነቱ በናይጄሪያ የአቪዬሽን ሚኒስትር ፌስቱስ ኪያሞ እና በካሜሩን ትራንስፖርት ሚኒስትር ዣን ኤርነስት ንጋሌ ቢቤሄ መካከል የተደረገ ውይይትን ተከትሎ የመጣ እንደሆነ ተገልጿል።
“ይህ በናይጄሪያ ፌዴራላዊ ሪፐብሊክ እና በካሜሩን ሪፐብሊክ መካከል የተደረገው ስምምነት በጋራ ድንበሮቻችን ላይ ለሚከሰቱ የአቪዬሽን ድንገተኛ አደጋዎች ፈጣን እና የተቀናጀ ምላሽ ለመስጠት በማስቻል የአየር ክልል ደህንነትን ያጠናክራል” ሲሉ የናይጄሪያ የአቪዬሽን ሚኒስትር ተናግረዋል፡፡
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X