ኢትዮጵያ ባለፉት ሰባት ወራት ከሆርቲካልቸር ዘርፍ ከ288 ሚሊዮን ዶላር በላይ ገቢ ሰበሰበች

© telegram sputnik_ethiopiaኢትዮጵያ ባለፉት ሰባት ወራት ከሆርቲካልቸር ዘርፍ ከ288 ሚሊዮን ዶላር በላይ ገቢ ሰበሰበች
ኢትዮጵያ ባለፉት ሰባት ወራት ከሆርቲካልቸር ዘርፍ ከ288 ሚሊዮን ዶላር በላይ ገቢ ሰበሰበች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 28.02.2026
ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ ባለፉት ሰባት ወራት ከሆርቲካልቸር ዘርፍ ከ288 ሚሊዮን ዶላር በላይ ገቢ ሰበሰበች

የውጭ ምንዛሬው 160 ሺህ 317.79 ቶን የአበባ፣ አትክልትና ፍራፍሬ ምርቶች ወደ ውጭ በመላክ እንደተገኘ የግብርና ሚኒስትር አዲሱ አረጋ ገልጸዋል፡፡

ይህ ገቢ ለሰባት ወራት ከተያዘው የወጪ ንግድ ግብ 70.9 በመቶውን የሚወክል መሆኑን አክለዋል።

በቅርቡ የተደረገው የውጭ ምንዛሬ መመሪያ ማሻሻያ ለሆርቲካልቸር ዘርፉ ዕድገት የጎላ ሚና ይኖረዋል ማለታቸውን የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0