የግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አሜሪካ እና አስራኤል በኢራን ላይ የከፈቱት ጦርነት እንዳይሰፋ በማስጠንቀቅ፤ በ “ወንድም የአረብ ሀገራት” ላይ የተፈጸሙ ጥቃቶችን ኮነነ

© telegram sputnik_ethiopiaየግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አሜሪካ እና አስራኤል በኢራን ላይ የከፈቱት ጦርነት እንዳይሰፋ በማስጠንቀቅ፤ በ “ወንድም የአረብ ሀገራት” ላይ የተፈጸሙ ጥቃቶችን ኮነነ
የግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አሜሪካ እና አስራኤል በኢራን ላይ የከፈቱት ጦርነት እንዳይሰፋ በማስጠንቀቅ፤ በ “ወንድም የአረብ ሀገራት” ላይ የተፈጸሙ ጥቃቶችን ኮነነ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 28.02.2026
ሰብስክራይብ

የግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አሜሪካ እና አስራኤል በኢራን ላይ የከፈቱት ጦርነት እንዳይሰፋ በማስጠንቀቅ፤ በ “ወንድም የአረብ ሀገራት” ላይ የተፈጸሙ ጥቃቶችን ኮነነ

ሚኒስቴሩ በመግለጫው ያነሳቸው ተጨማሪ ሃሳቦች፦

◻ ግብፅ በቀጣናው እየታየ ያለው ወታደራዊ መካካር እጅግ እንዳሰጋት ትገልጻለች።

◻ ካይሮ የግጭት ቀጣናው መስፋፋት በሚያስከትለው አደጋ እና በክልላዊና ዓለም አቀፋዊ ሰላም እና መረጋጋት ላይ የሚፈጥረውን ተፅዕኖ በተመለከተ ታስጠነቅቃለች።

◻ "ወታደራዊ መፍትሄዎች ተጨማሪ ግጭት ብቻ ነው የሚያመጡት፡፡ ቀውሱን ለመቆጣጠር ብቸኛው መንገድ ፖለቲካዊ እና ዲፕሎማሲያዊ መፍትሄዎች ናቸው።"

◻ ግብፅ በተጨማሪም በወንድም የአረብ ሀገራት ማለትም በኳታር፣ በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች፣ በኩዌት፣ በባህሬን እና በዮርዳኖስ ግዛቶች ላይ የተፈጸሙትን ጥቃቶች ትኮንናለች።

◻ እነዚህ ድርጊቶች በአረብ ሀገራት እና በአጠቃላይ በቀጣናው ደህንነት እና መረጋጋት ላይ ከፍተኛ አደጋ ይደቅናሉ።

◻ ግብፅ የግጭቱ አድማስ እንዳይሰፋ እና ሉዓላዊነት እንዲከበር ጥሪ ታቀርባለች።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0