ፑቲን ከሩሲያ ጸጥታው ምክር ቤት ቋሚ አባላት ጋር በኢራን ስላለው ሁኔታ ተወያዩ

© telegram sputnik_ethiopiaፑቲን ከሩሲያ ጸጥታው ምክር ቤት ቋሚ አባላት ጋር በኢራን ስላለው ሁኔታ ተወያዩ
ፑቲን ከሩሲያ ጸጥታው ምክር ቤት ቋሚ አባላት ጋር በኢራን ስላለው ሁኔታ ተወያዩ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 28.02.2026
ሰብስክራይብ

ፑቲን ከሩሲያ ጸጥታው ምክር ቤት ቋሚ አባላት ጋር በኢራን ስላለው ሁኔታ ተወያዩ

በሌላ በኩል ሰርጌ ላቭሮቭ በአሜሪካ እና በእስራኤል ጥቃት ዙሪያ ከኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አራግቺ ጋር በስልክ ተነጋግረዋል።

በውይይቱ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ያነሷቸው ነጥቦች፦

🟠 አሜሪካ እና እስራኤል ያለትንኮሳ በኢራን ላይ የፈጸሙትን ጥቃት አውግዘዋል።

🟠 በኢራን ላይ የሚሰነዘሩት ጥቃቶች በአስቸኳይ መቆም እንዳለባቸው ጠቁመዋል።

🟠 ሩሲያ በተባበሩት መንግሥታት የጸጥታው ምክር ቤትም ጭምር ለሰላማዊ መፍትሄ ምቹ ሁኔታ ለመፍጠር ዝግጁ መሆኗን አንስተዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0