#viral| የቢሾፍቱ አየር ማረፊያ ግንባታ ተጧጡፏል

ሰብስክራይብ

#viral| የቢሾፍቱ አየር ማረፊያ ግንባታ ተጧጡፏል

ጥር 02፣ 2018 ዓ.ም የመሠረት ድንጋይ ከተጣለለት ወዲህ ግንባታው በፍጥነት እየተከናወነ ይገኛል፡፡

የቢሾፍቱ አየር ማረፊያ ተገንብቶ ሲያልቅ በዓመት 110 ሚሊዮን መንገደኞችን የማስተናገድ አቅም ይኖረዋል፡፡

ከማኅበራዊ ሚዲያ የተገኘ ተንቀሳቃሽ ምሥል

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0