https://amh.sputniknews.africa
በዩክሬን የኒውክሌር ፍጥጫ አሜሪካ እንግሊዝ እና ፈረንሳይን ልትክዳቸው ትችላለች ሲሉ ባለሙያ አስጠነቀቁ
በዩክሬን የኒውክሌር ፍጥጫ አሜሪካ እንግሊዝ እና ፈረንሳይን ልትክዳቸው ትችላለች ሲሉ ባለሙያ አስጠነቀቁ
Sputnik አፍሪካ
በዩክሬን የኒውክሌር ፍጥጫ አሜሪካ እንግሊዝ እና ፈረንሳይን ልትክዳቸው ትችላለች ሲሉ ባለሙያ አስጠነቀቁ ዩክሬንን ኒውክሌር መሣሪያ ለማስታጠቅ በማሴር እንግሊዝ እና ፈረንሳይ የኒውክሌር ፍጥጫ ቢከሰት አሜሪካ ከጎናችን አለች በሚል ቁማር እየተጫወቱ... 27.02.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-02-27T19:19+0300
2026-02-27T19:19+0300
2026-02-27T19:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/1b/3378813_0:25:800:475_1920x0_80_0_0_7276ca234eb36cbbd54ea14d929becae.jpg
በዩክሬን የኒውክሌር ፍጥጫ አሜሪካ እንግሊዝ እና ፈረንሳይን ልትክዳቸው ትችላለች ሲሉ ባለሙያ አስጠነቀቁ ዩክሬንን ኒውክሌር መሣሪያ ለማስታጠቅ በማሴር እንግሊዝ እና ፈረንሳይ የኒውክሌር ፍጥጫ ቢከሰት አሜሪካ ከጎናችን አለች በሚል ቁማር እየተጫወቱ እንደሆነ የዓለም አቀፍ ግንኙነት ባለሙያው ክርስቲያን ላሜሳ ለስፑትኒክ ተናግረዋል። ላሜሳ አክለውም "እዚህ ላይ የስሌት ስህተት ያለ ይመስለኛል…እንዲያውም በተቃራኒው አሜሪካ እዚህ ላይ የለሁበትም በማለት ጉዳዩን ለፓሪስ እና ለንደን ልትተው ትችላለች" ብለዋል።እንግሊዝ እና ፈረንሳይ የኒውክሌር መሣሪያዎችን በምስጢር ለዩክሬን ለማስተላለፍ እያቀዱ እንደሆነ የካቲት 17 ቀን ይፋ ያደረገው የሩሲያ የውጭ ደህንነት አገልግሎት፤ እነዚህ የአውሮፓ ሀገራት የኒውክሌር መሣሪያ ቁጥጥር ስምምነትን በመጣስ ተጠያቂ እንደሚሆኑ አፅንዖት ሰጥቷል። "ዩክሬንን በኒውክሌር መሣሪያ ማስታጠቅ ማሰብ ዓለም አቀፍ ሕግን በግልጽ መጣስ ነው" ሲሉ የክሬምሊን ቃል አቀባይ ዲሚትሪ ፔስኮቭ አሳስበዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/1b/3378813_68:0:733:499_1920x0_80_0_0_c17f3a83562b4ab769f151dfa0b17898.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በዩክሬን የኒውክሌር ፍጥጫ አሜሪካ እንግሊዝ እና ፈረንሳይን ልትክዳቸው ትችላለች ሲሉ ባለሙያ አስጠነቀቁ
19:19 27.02.2026 (የተሻሻለ: 19:24 27.02.2026) በዩክሬን የኒውክሌር ፍጥጫ አሜሪካ እንግሊዝ እና ፈረንሳይን ልትክዳቸው ትችላለች ሲሉ ባለሙያ አስጠነቀቁ
ዩክሬንን ኒውክሌር መሣሪያ ለማስታጠቅ በማሴር እንግሊዝ እና ፈረንሳይ የኒውክሌር ፍጥጫ ቢከሰት አሜሪካ ከጎናችን አለች በሚል ቁማር እየተጫወቱ እንደሆነ የዓለም አቀፍ ግንኙነት ባለሙያው ክርስቲያን ላሜሳ ለስፑትኒክ ተናግረዋል።
ላሜሳ አክለውም "እዚህ ላይ የስሌት ስህተት ያለ ይመስለኛል…እንዲያውም በተቃራኒው አሜሪካ እዚህ ላይ የለሁበትም በማለት ጉዳዩን ለፓሪስ እና ለንደን ልትተው ትችላለች" ብለዋል።
እንግሊዝ እና ፈረንሳይ የኒውክሌር መሣሪያዎችን በምስጢር ለዩክሬን ለማስተላለፍ እያቀዱ እንደሆነ የካቲት 17 ቀን ይፋ ያደረገው የሩሲያ የውጭ ደህንነት አገልግሎት፤ እነዚህ የአውሮፓ ሀገራት የኒውክሌር መሣሪያ ቁጥጥር ስምምነትን በመጣስ ተጠያቂ እንደሚሆኑ አፅንዖት ሰጥቷል።
"ዩክሬንን በኒውክሌር መሣሪያ ማስታጠቅ ማሰብ ዓለም አቀፍ ሕግን በግልጽ መጣስ ነው" ሲሉ የክሬምሊን ቃል አቀባይ ዲሚትሪ ፔስኮቭ አሳስበዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X