'ዓድዋ' ከዳር ድንበር ባለፈ የሀገርን ባሕል፣ ሐይማኖት እና እሴት ጠብቆ ለማቆየት የተከፈለ ውድ መስዕዋትነት ነው - ዕውቅ ፓን አፍሪካኒስት

ሰብስክራይብ

'ዓድዋ' ከዳር ድንበር ባለፈ የሀገርን ባሕል፣ ሐይማኖት እና እሴት ጠብቆ ለማቆየት የተከፈለ ውድ መስዕዋትነት ነው - ዕውቅ ፓን አፍሪካኒስት

ደስታ መጉዎ (ዶ/ር) ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ ሌሎችን የሚመስል ነገ ለመገንባት መባከን የለብንም ሲሉም ተናግረዋል፡፡

"በአሁኑ ወቅት ሌሎችን ለመምሰል በመፈለግ በተወሰነ ደረጃ የማንነት ቀውስ ውስጥ ነን። አኅጉሪቱ ባለፉት ሁለት እና ሦስት መቶ ዓመታት በተፈጠሩ ባሕሎች እና ርዕዮተ ዓለሞች የተሠራች ሳትሆን የጥንታዊ ሥልጣኔ ባለቤት ናት። ያን ልንመረምረው ይገባል" ብለዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0