https://amh.sputniknews.africa
'አልጄሪያ ቅኝ አገዛዝን በሰብዓዊነት ላይ የተፈጸመ ወንጀል አድርጋ የመፈረጅ መብት አላት' - የሕግ ባለሙያ
'አልጄሪያ ቅኝ አገዛዝን በሰብዓዊነት ላይ የተፈጸመ ወንጀል አድርጋ የመፈረጅ መብት አላት' - የሕግ ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
'አልጄሪያ ቅኝ አገዛዝን በሰብዓዊነት ላይ የተፈጸመ ወንጀል አድርጋ የመፈረጅ መብት አላት' - የሕግ ባለሙያየባለሙያው አስተያየት የአልጄሪያ ፓርላማ ኮሚሽን ቅኝ አገዛዝን በወንጀልነት ለመፈረጅ በረቂቅ የሕግ ሰነድ ላይ እየመከረ ባለበት ወቅት የመጣ... 27.02.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-02-27T17:12+0300
2026-02-27T17:12+0300
2026-02-27T17:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/1b/3377484_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_0b1b01c3acbaf428c87af4be7ef38ace.jpg
'አልጄሪያ ቅኝ አገዛዝን በሰብዓዊነት ላይ የተፈጸመ ወንጀል አድርጋ የመፈረጅ መብት አላት' - የሕግ ባለሙያየባለሙያው አስተያየት የአልጄሪያ ፓርላማ ኮሚሽን ቅኝ አገዛዝን በወንጀልነት ለመፈረጅ በረቂቅ የሕግ ሰነድ ላይ እየመከረ ባለበት ወቅት የመጣ ነው።“አሁን ላይ ይህንን ማድረግ ከልክ ያለፈ ሳይሆን በታሪክ የተከሰተውን እና ለቀጣዩ ትውልድ ሊነገር ለሚገባው እውነት እውቅና መስጠት ነው” ያሉት ኢብራሂም ቡባካር፤ አልጄሪያ “መብቷ ነው” ሲሉ ለስፑትኒክ አፍሪካ በሰጡት አስተያየት አጽንኦት ሰጥተዋል።“ቅኝ አገዛዝን ንግዳቸው ላደርጉ አካላት ሰብዓዊ ገጽታ ለመስጠት መሞከሩን ማቆም አለብን። ምንም አይነት ሰብዓዊ ገጽታ የለውም።” ኒጄራዊቷ የሲቪል ማኅበረሰብ ተሟጋች ማሪያ ሳሌይ ተነሳሽነቱን በበጎ ተቀብለዋል፡፡“እኛ እንደ አፍሪካውያን፣ ፓን-አፍሪካውያን እና የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች፤ ቅኝ አገዛዝ በሰብዓዊነት ላይ እንደተፈጸመ ወንጀል እንዲፈረጅ ለረጅም ጊዜ ስንጠይቅ ቆይተናል” ብለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
'አልጄሪያ ቅኝ አገዛዝን በሰብዓዊነት ላይ የተፈጸመ ወንጀል አድርጋ የመፈረጅ መብት አላት' - የሕግ ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
'አልጄሪያ ቅኝ አገዛዝን በሰብዓዊነት ላይ የተፈጸመ ወንጀል አድርጋ የመፈረጅ መብት አላት' - የሕግ ባለሙያ
2026-02-27T17:12+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/1b/3377484_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_89642f57f03a527c301e11923d6be7db.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
'አልጄሪያ ቅኝ አገዛዝን በሰብዓዊነት ላይ የተፈጸመ ወንጀል አድርጋ የመፈረጅ መብት አላት' - የሕግ ባለሙያ
17:12 27.02.2026 (የተሻሻለ: 17:14 27.02.2026) 'አልጄሪያ ቅኝ አገዛዝን በሰብዓዊነት ላይ የተፈጸመ ወንጀል አድርጋ የመፈረጅ መብት አላት' - የሕግ ባለሙያ
የባለሙያው አስተያየት የአልጄሪያ ፓርላማ ኮሚሽን ቅኝ አገዛዝን በወንጀልነት ለመፈረጅ በረቂቅ የሕግ ሰነድ ላይ እየመከረ ባለበት ወቅት የመጣ ነው።
“አሁን ላይ ይህንን ማድረግ ከልክ ያለፈ ሳይሆን በታሪክ የተከሰተውን እና ለቀጣዩ ትውልድ ሊነገር ለሚገባው እውነት እውቅና መስጠት ነው” ያሉት ኢብራሂም ቡባካር፤ አልጄሪያ “መብቷ ነው” ሲሉ ለስፑትኒክ አፍሪካ በሰጡት አስተያየት አጽንኦት ሰጥተዋል።
“ቅኝ አገዛዝን ንግዳቸው ላደርጉ አካላት ሰብዓዊ ገጽታ ለመስጠት መሞከሩን ማቆም አለብን። ምንም አይነት ሰብዓዊ ገጽታ የለውም።”
ኒጄራዊቷ የሲቪል ማኅበረሰብ ተሟጋች ማሪያ ሳሌይ ተነሳሽነቱን በበጎ ተቀብለዋል፡፡
“እኛ እንደ አፍሪካውያን፣ ፓን-አፍሪካውያን እና የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች፤ ቅኝ አገዛዝ በሰብዓዊነት ላይ እንደተፈጸመ ወንጀል እንዲፈረጅ ለረጅም ጊዜ ስንጠይቅ ቆይተናል” ብለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X