የስፑትኒክ የ2026 ቀዳሚ ግብ ስፑትኒክ ኡርዱን ማስጀመር ነው - የስፑትኒክ ኢንተርናሽናል ኃላፊ ዲሚትሪ ሲምስ ጁኒየር

ሰብስክራይብ

የስፑትኒክ የ2026 ቀዳሚ ግብ ስፑትኒክ ኡርዱን ማስጀመር ነው - የስፑትኒክ ኢንተርናሽናል ኃላፊ ዲሚትሪ ሲምስ ጁኒየር

"ግባችን በፓኪስታን፣ ሕንድ፣ ባንግላዴሽ እና በመላው ዓለም ለሚገኙ 246 ሚሊዮን የኡርዱ ቋንቋ ተናጋሪዎች ጥራት ያለው ዓለም አቀፍ ዘገባ እና ትንታኔን ማቅረብ ነው" ሲሉ በስፑትኒክ የዜና ወኪል በተዘጋጀው የሞስኮ-ኢስላማባድ የሚዲያ ፎረም ላይ ተናግረዋል።

"የረጅም ጊዜ ግባችን ግልጽ እና በጣም ትልቅ ነው። ፓኪስታን ውስጥ በአካል በመገኘት ሥራ መጀመር እንፈልጋለን።"

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0