'ከጠረጴዛው ስር ዝም ብላችሁ ተቀመጡ' - የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ የአውሮፓ ኅብረት በዩክሬን ድርድር እንዳይሳተፍ መደረጉን በተመለከተ

ሰብስክራይብ

'ከጠረጴዛው ስር ዝም ብላችሁ ተቀመጡ' - የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ የአውሮፓ ኅብረት በዩክሬን ድርድር እንዳይሳተፍ መደረጉን በተመለከተ

በዩክሬን ጉዳይ ላይ በሚደረጉ ድርድሮች የአውሮፓ ኅብረትን ማንም የጋበዘው የለም፤ አውሮፓውያንም ሂደቱ ላይ የሚፈልጋቸው የለም ሲሉ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ማሪያ ዛካሮቫ ተናግረዋል።

ዛካሮቫ የአውሮፓ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት አንቶኒዮ ኮስታ ሩሲያ በድርድሩ አሸናፊ እንድትሆን መደረግ የለበትም ማለታቸውን በመጥቀስ ሲናገሩ፤ "ማንም አልጋበዛችሁም...ምክንያቱም ቀደም ሲል እዚያ ነበራችሁ፤ ስታታልሉ እና ስታጭበረብሩም እጅ ከፍንጅ ተይዛችኋል" ብለዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0