ሀገራት ለአፍ መፍቻ ቋንቋ ቅድሚያ የሚሰጥ ሥርዓተ ትምህርት ያስፈልጋቸዋል - የኩባ አምባሳደር

ሰብስክራይብ

ሀገራት ለአፍ መፍቻ ቋንቋ ቅድሚያ የሚሰጥ ሥርዓተ ትምህርት ያስፈልጋቸዋል - የኩባ አምባሳደር

ቋንቋ ለሀገር ልማት እና ሕዝብን ለማስተሳሰር ቁልፍ መሣሪያ መሆኑን በኢትዮጵያ እና በደቡብ ሱዳን የኩባ አምባሳደር ሜይሊን ሱአሬዝ አልቫሬዝ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።

"የአፍ መፍቻ ቋንቋ ተጠብቆ ለቀጣዩ ትውልድ መሸጋገር አለበት። ለዚህም ቋንቋዎቹን በእያንዳንዱ ሀገር የትምህርት ሥርዓት ውስጥ ማካተት እና በዓለም አቀፍ መድረኮች ላይ ማስተዋወቅ ይገባል" ብለዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0