ኢትዮጵያ የሁለት ሀገራት መፍትሄን ትደግፋለች - ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ

© telegram sputnik_ethiopiaኢትዮጵያ የሁለት ሀገራት መፍትሄን ትደግፋለች - ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ
ኢትዮጵያ የሁለት ሀገራት መፍትሄን ትደግፋለች - ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 26.02.2026
ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ የሁለት ሀገራት መፍትሄን ትደግፋለች - ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ

ርዕሰ ብሔሩ ይህን ያሉት ረቡዕ ከእስራኤል ፕሬዚዳንት አይዛክ ሄርዞግ ጋር ባደረጉት ውይይት ነው፡፡

ኢትዮጵያ እስራኤላውያን እና ፍልስጤማውያን ጎን ለጎን በሰላም አብረው መኖር ለሚችሉበት የሁለት ሀገራት መፍትሄ የምትሰጠው ድጋፍ የቆየ እንደሆነ ከውይይቱ በኋላ በማኅበራዊ ገጻቸው ባጋሩት ጽሁፍ ገልጸዋል፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0