የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በሰላም ምክር ቤት የሚኖረውን ተሳትፎ ገና እያረቀቀ ነው - ክሬምሊን

© telegram sputnik_ethiopiaየሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በሰላም ምክር ቤት የሚኖረውን ተሳትፎ ገና እያረቀቀ ነው - ክሬምሊን
የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በሰላም ምክር ቤት የሚኖረውን ተሳትፎ ገና እያረቀቀ ነው - ክሬምሊን - Sputnik አፍሪካ, 1920, 26.02.2026
ሰብስክራይብ

የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በሰላም ምክር ቤት የሚኖረውን ተሳትፎ ገና እያረቀቀ ነው - ክሬምሊን

ሩሲያ ለሞስኮ ቅርበት ያላቸውንም ጨምሮ በርካታ ሀገራት በምክር ቤቱ ዙሪያ የሰጡትን አሻሚ ምላሽ እየተከታተለች መሆኑን የክሬምሊን ቃል አቀባይ ዲሚትሪ ፔስኮቭ ገልጸዋል።

ኩባን በተመለከተ ከፔስኮቭ የተሰጡ ዋና ዋና መግለጫዎች፦

◻ ሞስኮ በኩባ ዙሪያ ያለው ሁኔታ እየተባባሰ በመሆኑ ሁሉም ወገኖች በመቆጠብ ከቀስቃሽ ድርጊቶች መራቃቸው አስፈላጊ ነው ብላ ታምናለች፡፡

◻ በኩባ የባሕር ዳርቻ የአሜሪካን ባንዲራ በሚያውለበልብ ጀልባ ዙሪያ የተከሰተውን ክስተት በተመለከተ፤ የኩባ የድንበር ጠባቂዎች "ማድረግ ያለባቸውን አድርገዋል" ብለዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0