የሳኅል ጥምረት ሀገራት የመከላከያ ሚኒስትሮች የኮንፌዴሬሽኑ ፍኖተ ካርታ ላይ ለመወያየት ኡጋዱጉ ገቡ

ሰብስክራይብ

የሳኅል ጥምረት ሀገራት የመከላከያ ሚኒስትሮች የኮንፌዴሬሽኑ ፍኖተ ካርታ ላይ ለመወያየት ኡጋዱጉ ገቡ

ከማሊ እና ከኒጀር የተውጣጡ ሁለት የሚኒስትሮች ልዑካን በቡርኪና ፋሶ ዋና ከተማ በሚገኘው አየር ማረፊያ ደርሰዋል።

ሚኒስትሮቹ የሳኅል ሀገራት ኮንፌዴሬሽን ከፍተኛ ባለሥልጣናት ስለ ሳኅል ጥምረት ሁለተኛ ዓመት ፍኖተ ካርታ የሰጡትን የመጨረሻ አስተያየት በመገምገም ያጸድቃሉ።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0