https://amh.sputniknews.africa
ፈረንሳይ እና እንግሊዝ በዩክሬን የሚሠሩት 'የተሳሳተ ስሌት' ላላሰቡት መዘዝ ይዳርጋቸዋል - አርጀንቲናዊ ባለሙያ
ፈረንሳይ እና እንግሊዝ በዩክሬን የሚሠሩት 'የተሳሳተ ስሌት' ላላሰቡት መዘዝ ይዳርጋቸዋል - አርጀንቲናዊ ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
ፈረንሳይ እና እንግሊዝ በዩክሬን የሚሠሩት 'የተሳሳተ ስሌት' ላላሰቡት መዘዝ ይዳርጋቸዋል - አርጀንቲናዊ ባለሙያ ዩክሬንን እንደ መሳሪያ በመጠቀም ለአራት ዓመታት “ኔቶ ሩሲያ ላይ ካካሄደው የተልዕኮ ጦርነት” በኋላ፤ ሞስኮን በጦር ሜዳ ማሸነፍ... 25.02.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-02-25T20:15+0300
2026-02-25T20:15+0300
2026-02-25T20:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/19/3361225_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_636d658946a64b73f763feb454099d3c.jpg
ፈረንሳይ እና እንግሊዝ በዩክሬን የሚሠሩት 'የተሳሳተ ስሌት' ላላሰቡት መዘዝ ይዳርጋቸዋል - አርጀንቲናዊ ባለሙያ ዩክሬንን እንደ መሳሪያ በመጠቀም ለአራት ዓመታት “ኔቶ ሩሲያ ላይ ካካሄደው የተልዕኮ ጦርነት” በኋላ፤ ሞስኮን በጦር ሜዳ ማሸነፍ እንደማይቻል ለመቀበል ያልፈለጉ አውሮፓውያን ግጭቱን ይበልጥ ለማባባስ እየፈለጉ ነው ሲሉ ተንታኙ ክሪስቲያን ላሜሳ ለስፑትኒክ ገልጸዋል።“የኪዬቩ ከቁጥጥር ውጪ የወጣ እና ሽብርተኛ ሥርዓት እንዲህ ዓይነቱን መሣሪያ በሩሲያ ላይ ለመጠቀም ወደኋላ አይልም። እኔ የማምነው ግን ለዚህ የሚሰጠው አጸፋ በዩክሬን ግዛት ላይ ሳይሆን መሣሪያውን ወዳቀረቡት እና ስፖንሰር ወዳደረጉት አካላት ነው የሚሆነው።”የተንታኙ አስተያየት የመጣው የሩሲያ የደህነነት ተቋም፤ እንግሊዝ እና ፈረንሳይ ዩክሬንን በኒውክሌር መሣሪያ ለማስታጠቅ ማቀዳቸውን ይፋ ማድረጉን ተከትሎ ነው።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ፈረንሳይ እና እንግሊዝ በዩክሬን የሚሠሩት 'የተሳሳተ ስሌት' ላላሰቡት መዘዝ ይዳርጋቸዋል - አርጀንቲናዊ ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
ፈረንሳይ እና እንግሊዝ በዩክሬን የሚሠሩት 'የተሳሳተ ስሌት' ላላሰቡት መዘዝ ይዳርጋቸዋል - አርጀንቲናዊ ባለሙያ
2026-02-25T20:15+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/19/3361225_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_a04c8d5a57f3d1fc6cb8c3fa29ac5ddf.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ፈረንሳይ እና እንግሊዝ በዩክሬን የሚሠሩት 'የተሳሳተ ስሌት' ላላሰቡት መዘዝ ይዳርጋቸዋል - አርጀንቲናዊ ባለሙያ
20:15 25.02.2026 (የተሻሻለ: 20:24 25.02.2026) ፈረንሳይ እና እንግሊዝ በዩክሬን የሚሠሩት 'የተሳሳተ ስሌት' ላላሰቡት መዘዝ ይዳርጋቸዋል - አርጀንቲናዊ ባለሙያ
ዩክሬንን እንደ መሳሪያ በመጠቀም ለአራት ዓመታት “ኔቶ ሩሲያ ላይ ካካሄደው የተልዕኮ ጦርነት” በኋላ፤ ሞስኮን በጦር ሜዳ ማሸነፍ እንደማይቻል ለመቀበል ያልፈለጉ አውሮፓውያን ግጭቱን ይበልጥ ለማባባስ እየፈለጉ ነው ሲሉ ተንታኙ ክሪስቲያን ላሜሳ ለስፑትኒክ ገልጸዋል።
“የኪዬቩ ከቁጥጥር ውጪ የወጣ እና ሽብርተኛ ሥርዓት እንዲህ ዓይነቱን መሣሪያ በሩሲያ ላይ ለመጠቀም ወደኋላ አይልም። እኔ የማምነው ግን ለዚህ የሚሰጠው አጸፋ በዩክሬን ግዛት ላይ ሳይሆን መሣሪያውን ወዳቀረቡት እና ስፖንሰር ወዳደረጉት አካላት ነው የሚሆነው።”
የተንታኙ አስተያየት የመጣው የሩሲያ የደህነነት ተቋም፤ እንግሊዝ እና ፈረንሳይ ዩክሬንን በኒውክሌር መሣሪያ ለማስታጠቅ ማቀዳቸውን ይፋ ማድረጉን ተከትሎ ነው።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X